Wednesday, Jun 19th

English Version

Error
  • Error loading feed data.

ቢዝነስና ኢኮኖሚ - Business & Economy

የብድር ፍላጐትና የባንኮች የብድር ገደብ

E-mail Print PDF

በዳዊት ታዬ

አቶ ወንድወሰን በላይ በቦሌ ክፍለ ከተማ ባለአራት ወለል ሕንፃ በመገንባት ላይ ናቸው፡፡ ግንባታው ከተጀመረ ሁለት ዓመታትን አሳልፏል፡፡

Read more...

የቱርክ ባለሀብቶች በኢትዮጵያ ለሚያካሂዱት ኢንቨስትመንት 100 ሚሊዮን ዶላር ብድር ተፈቀደ

E-mail Print PDF

በብርቱካን ፈንታ

በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ላይ ለሚሳተፉ የቱርክ ባለሀብቶች የቱርክ ኤግዚም ባንክ የ100 ሚሊዮን ዶላር ብድር ያመቻቸላቸው መሆኑን አስታወቀ፡፡

Read more...

ለአዲስ አፍሪካ ዓለም አቀፍ የንግድ ትርዒት ግንባታ የአክሲዮን ኩባንያ ሊቋቋም ነው

E-mail Print PDF
User Rating: / 3
PoorBest 

- ሦስት አማካሪዎች የሰሩትን ዲዛይን በሚቀጥለው ሳምንት ያቀርባሉ

በዳዊት ታዬ

የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ለማስገንባት ላቀደው አዲስ ዓለም አቀፍ የንግድ ትርዒት ማዕከል በባለቤትነት ለማስተዳደር አንድ የአክሲዮን ኩባንያ በመጪው ወር እንደሚቋቋም ተገለጸ፡፡

Read more...

ሲቲ ባንክ ለኢትዮጵያ ባንክ ባለሙያዎች ሥልጠና ሊሰጥ ነው

E-mail Print PDF

በዳዊት ታዬ

የኢትዮጵያ ባንኮች ወኪል (ኮርስፖንደት) በመሆን የሚሠራው ሲቲ ባንክ በዓለም አቀፍ የወጪና ገቢ ንግድ፤ እንዲሁም በወቅታዊው የባንክ ሥራዎች ዙሪያ ለኢትዮጵያ ባንክ ባለሙያዎች ሥልጠና ሊሰጡ ነው፡፡

Read more...

ወጪ ቆጣቢ በተባለ ቴክኖሎጂ የተገነባው መንገድ ለትራፊክ ክፍት ሆነ

E-mail Print PDF

በዳዊት ታዬ

የአዲስ አበባ መንገዶች ባለሥልጣን ወጪ ቆጣቢ በሆነ አዲስ ቴክኖሎጂ ሃይቴክ ወርልድ ሊሚትድ በተባለ የእስራኤል ኩባንያ ያስገነባውን መንገድ ለትራፊክ ክፍት ማድረጉን ገለጸ፡፡

Read more...

‹‹ማርች 8›› እና ማኅበር ማቋቋም ያልቻሉት ሴት ሥራ ፈጣሪዎች

E-mail Print PDF

በብርቱካን ፈንታ

‹‹ለግል ዘርፍ ዕድገት የሴት ሥራ ፈጣሪዎች ሚናና ዕድገት›› በሚል ርእስ  በአዲስ አበባ የንግድና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤትና በኔዘርላንድ ኤምባሲ ትብብር ትናንት በግዮን ሆቴል የፓናል ውይይት ተካሂዷል፡፡

Read more...

የገበያ መረጃ ጥቆማ

E-mail Print PDF

በምዕራፍ ብርሃኔ

መፍትሔ ባልተገኘለት የሊቢያ የሕዝብ ተቃውሞ አማካኝነት ላለፋት ሁለት ዓመታት ታይቶ በማይታወቅ መልኩ የነዳጅ ዋጋ ስለማሻቃቡ አልጄዚራ የዜና አውታር በትናንትናው ዕለት በድረ ገጹ ላይ አስነብቧል፡፡

Read more...

የትራንስፖርት ጉዞ ከድጡ ወደ ማጡ

E-mail Print PDF
User Rating: / 2
PoorBest 

 

በዳዊት ታዬ፣ በብርሃኑ ፈቃደና በብርቱካን ፈንታ

የአዲስ አበባ ከተማ የትራንስፖርት ችግር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ መጥቷል፡፡ ትራንስፖርት ለመጠበቅ የሚፈጀው ጊዜም ተገልጋዩን እያማረረ ነው፡፡ በተለይ ወደ ሥራ መግቢያና ከሥራ መውጫ ሰዓታት ላይ ያለው ችግር ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተፅእኖዎችን እያሳረፈ ነው፡፡

Read more...

የዋጋ ተመኑ ያልፈታቸው

E-mail Print PDF
User Rating: / 1
PoorBest 

በብርሃኑ ፈቃደና በምሕረት ሞገስ

ወቅታዊ የዋጋና የኑሮ ሁኔታን በመጠኑ ለመቃኘት ወደ መሳለሚያ እህል በረንዳ አቀናን፡፡ የእህል በረንዳ ገበያ ከሳምንቱ ቀናት ሰኞ፣ ረቡዕና ዓርብ የሰውና የእንስሳት ግርግር ይበዛበታል፡፡

Read more...

“ሁሉም ሰው የግብር ከፋይነት መለያ ማውጣት አለበት”

E-mail Print PDF
User Rating: / 1
PoorBest 

ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን

(በብርሃኑ ፈቃደ)

የአዲስ አበባ ንግድና የዘርፍ ማኀበራት ምክር ቤት “ቻምበር ፎረም” በተሰኘ ፕሮግራሙ ከሚያካሒዳቸው ውይይቶች አንዱ የሆነውና “ታክስና በቅርቡ የተደረጉ መሻሻሎች” በሚል ርዕስ የተዘጋጀው ፎረም ባለፈው ሐሙስ ምሽት በሒልተን ሆቴል ተካሒዷል፡፡

Read more...

Page 4 of 48