- አንድ ኩንታል ሲሚንቶ ከፋብሪካ 203 ብር ወጥቶ ገበያ ላይ እስከ 450 ብር እየተሸጠ ነው
በዳዊት ታዬ
የተወሰነ መረጋጋት ታይቶበት የነበረው የግንባታ ግብአቶች ዋጋ ጭማሪ ሲያሳይ በተለይ የሲሚንቶ የችርቸሮ መሸጫ ዋጋ ከፋብሪካው የመሸጫ ዋጋ ከእጥፍ በላይ ጨምሮ በመሸጥ ላይ ነው፡፡
ቢዝነስና ኢኮኖሚ - Business & Economy
የግንባታ ግብአቶች ዋጋ እየናረ ነው
በሆርቲ ፍሎራ የንግድ ትርዒት የ20 አገሮች ኩባንያዎች ይጠበቃሉ
• ሆንግ ኮንግና ታይዋን የኢትዮጵያን አበባ መግዛት ሊጀምሩ ነው
በዳዊት ታዬ
በየሁለት ዓመቱ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚዘጋጀው ዓለም አቀፍ የፍሎሪካልቸርና ሆርቲካልቸር የንግድ ትርዒት ላይ ከ20 አገሮች የተውጣጡ ኩባንያዎች ለማሳተፍ ፍላጐት እንዳላቸውና ለትርዒቱም ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ፡፡
የቆዳ ጥሬ ዕቃና ዋጋ ፋብሪካዎችን አደናግጧል
- የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የዋጋ ማስተካከያ ዕርምጃ ይወስዳል
- 4ኛው የመላው አፍሪካ አውደ ርዕይ ተከፈተ
በብርሃኑ ፈቃደ
በቆዳ ኢንዱስትሪ ዘርፍ የተሠማሩ ፋብሪካዎች ካለፉት ሁለት ወራት ወዲህ ባልተጠበቀ ሁኔታ እየናረ በመጣው የጥሬ ዕቃና የዋጋ ጉዳይ መደናገጣቸውን፣ አንዳንዶችም ግብይት ካቆሙ አንድ ወር እንዳለፋቸው ተገለጸ፡፡
የገበያ መረጃ ጥቆማ
(በብርሃኑ ፈቃደ)
የሰሞኑ የሊቢያ ሕዝብ ተቃውሞ በነዳጅ አቅርቦትና ዋጋ ላይ ጥላውን እንዳጠላበት የዜና ምንጮች ዘግበዋል፡፡
‹‹አንድ ሰው አክሲዮን ሲገባ ጥናቱ ተጠንቷል ወይ? እነማን ናቸው ያቋቋሙት? ገንዘቡ የሚገባው የት ነው? የሚለውን ማወቅ አለበት›› አቶ አብይ ከበደ
አቶ አብይ ከበደ ከ13 ዓመታት በላይ በጋዜጠኝነትና በሕዝብ ግንኙነት ባለሙያነት እንዲሁም በተለያዩ ማርኬቲንግ ሥራዎች ላይ በቅጥርና በባለቤትነት ደረጃ ሲሠሩ መቆየታቸውን ይገልጻሉ፡፡
የመላው አፍሪካ የቆዳ አውደ ርዕይ ለአራተኛ ጊዜ ይካሄዳል
- 31 አገሮች ተመዝግበዋል፤ ከ198 በላይ ኩባንያዎች ቦታ ይዘዋል “የውጭ ፋብሪካዎች ያላለቀለት ቆዳ አምርተው እየላኩ ነው” ቆዳ አምራቾች
- “ለጊዜው መረጃ የለንም” የቆዳ ኢንዲስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት
(በብርሃኑ ፈቃደ)
Read more...
- “ለጊዜው መረጃ የለንም” የቆዳ ኢንዲስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት
(በብርሃኑ ፈቃደ)
በ22 ሚሊዮን ብር የወተት ማቀነባበሪያ ሊገነባ ነው
• ኤስዲአይ/ቮካ ዘመናዊ የመኖ ማቀነባበሪያዎችን ለማስፋፋት እየሠራ መሆኑን አስታወቀ
በዳዊት ታዬ
የወተት አምራቾችን በአባልነት አቅፎ በመንቀሳቀስ ላይ የሚገኘው የሰላሌ ወተት አምራቾች ኅብረት ሥራ ዩኒየን፣ ከ22 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የራሱን የወተት ማቀነባበሪያ ፋብሪካ ሊገነባ ነው፡፡
Read more...
በዳዊት ታዬ
የወተት አምራቾችን በአባልነት አቅፎ በመንቀሳቀስ ላይ የሚገኘው የሰላሌ ወተት አምራቾች ኅብረት ሥራ ዩኒየን፣ ከ22 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የራሱን የወተት ማቀነባበሪያ ፋብሪካ ሊገነባ ነው፡፡
የህንዱ የሥጋ አምራች በኢትዮጵያ የሥጋ ማቀነባበሪያዎችን ሊከፍት ነው
- በግማሽ የበጀት ዓመቱ የታቀደውን ያህል ሥጋ መላክ አልተቻለም
በዳዊት ታዬ
በዓለም አቀፍ ደረጃ በሥጋ አምራችነቱ የሚታወቀው የህንዱ አላና የተባለ ኩባንያ በኢትዮጵያ ውስጥ ትላልቅ የሥጋ ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪዎችን ለመገንባት የሚያስችለው ጥናት አዋጪ መሆኑን በማረጋገጡ ወደ ኢንቨስትመንት ሊገባ ነው፡፡
Read more...
በዳዊት ታዬ
በዓለም አቀፍ ደረጃ በሥጋ አምራችነቱ የሚታወቀው የህንዱ አላና የተባለ ኩባንያ በኢትዮጵያ ውስጥ ትላልቅ የሥጋ ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪዎችን ለመገንባት የሚያስችለው ጥናት አዋጪ መሆኑን በማረጋገጡ ወደ ኢንቨስትመንት ሊገባ ነው፡፡
የቡና ዋጋ እያሻቀበ ነው
- የቡና የወጪ ንግድ መጨመር በአገር ውስጥ እጥረት እያስከተለ ነው
በዳዊት ታዬ
ሰሚራ መሐመድ በጀበና ቡና በማፍላት በተለያዩ ቦታዎች በመዘዋወር መሸጥ ከጀመረች ከሁለት ዓመታት በላይ ሆኗታል፡፡
Read more...
በዳዊት ታዬ
ሰሚራ መሐመድ በጀበና ቡና በማፍላት በተለያዩ ቦታዎች በመዘዋወር መሸጥ ከጀመረች ከሁለት ዓመታት በላይ ሆኗታል፡፡
የንግድ ምክር ቤቱ ሕንፃ አጠቃቀም ጥያቄ አስነሳ
‹‹በሕንፃው የመጠቀም መብቴ ተነፍጓል›› የአዲስ አበባ ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት
‹‹የሕንፃ አጠቃቀም ፖሊሲ ያስፈልጋል›› የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት
በብርሃኑ ፈቃደ
Read more...
‹‹የሕንፃ አጠቃቀም ፖሊሲ ያስፈልጋል›› የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት
በብርሃኑ ፈቃደ
More Articles...
Page 5 of 48


