Wednesday, May 22nd

English Version

Error
  • Error loading feed data.

ቢዝነስና ኢኮኖሚ - Business & Economy

‹ነገን ዛሬ እንየው›› በሚል መሪ ቃል የመጀመሪያው ዓለም አቀፍ የአይሲቲ አውደ ርዕይ ሊካሄድ ነው

E-mail Print PDF

በብርሃኑ ፈቃደ

ለመጀመሪያ ጊዜ በዓለም አቀፍ ደረጃ የኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ ላይ ያተኮረ አውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ዝግጅት እየተደረገ ነው፡፡

Read more...

የገበያ መረጃ ጥቆማ

E-mail Print PDF

(በብርሃኑ ፈቃደ)

በትናንትናው ዕለት አንድ በርሜል ድፍድፍ ነዳጅ 93.94 ዶላር ማውጣቱን የዓለም የነዳጅ ዋጋ ጥቆማ ሰጪ ድረገጾች አስታወቁ፡፡

Read more...

የኒት ቱ ፊኒሽ የስፖርት አልባሳት በአሜሪካ

E-mail Print PDF
User Rating: / 2
PoorBest 

- የጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪው አሁንም ችግር ውስጥ ነው

በዳዊት ታዬ

ቼምፕሮ ስፖርት በአሜሪካን አገር የተለያዩ የስፖርት ትጥቆችንና መሣሪያዎችን በማቅረብ የሚጠቀስ ኩባንያ ነው፡፡

Read more...

የውጭ ኢንቨስትመንትና የመንግሥት ፍላጎት

E-mail Print PDF

- የህንዳውያን ኢንቨስትመንት ከ4.7 ቢሊዮን ዶላር በላይ ደረሰ

በዳዊት ታዬ

ማንኛውም የውጭ ኢንቨስትመንት ወደ ኢትዮጵያ እንዲመጣ መንግሥት ፍቃደኛ ባይሆን ለተመረጡ የኢንቨስትመንት ዓይነቶች ድጋፍና አቅጣጫ የማሳየት ሥራ እንደሚሠራ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ገለጹ፡፡

Read more...

የጥራት ማረጋገጫ ሰርቲፊኬት በኢትዮጵያ መሰጠቱ 70 በመቶ የውጭ ምንዛሪ ወጪን ያድናል ተባለ

E-mail Print PDF

በብርሃኑ ፈቃደ

ለምርቶችና ለአገልግሎት ጥራት ማረጋገጫና የምስክር ወረቀት በአገር ውስጥ መሰጠት መጀመሩ ከዚህ ቀደም በውጭ አገር ለሚገኙ የጥራት ማረጋገጫ ድርጅቶች ይወጣ የነበረውን 70 በመቶ የሚገመት የውጭ ምንዛሪ ወጪን ማዳን እንደተቻለ ተገለጸ፡፡

Read more...

በጅቡቲ ወደብ የተወረሱ ንብረቶች ለባለቤቶች እንዲመለሱ ተደረገ

E-mail Print PDF

በምዕራፍ ብርሃኔ

በጅቡቲ ወደብ  ከስድስት ወር በላይ በመቆየታቸው ምክንያት በወደቡ ይወረሱ የነበሩት ንብረቶች፣ ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር በተደረገ ስምምነት መሠረት  ለባለንብረቶቹ እንዲመለሱ ማድረግ ተጀመረ፡፡

Read more...

ከቅባት፣ ጥራጥሬና ቅመማ ቅመም ዘርፎች ከ6.7 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መገኘቱ ተገለጸ

E-mail Print PDF

- 30 ድርጅቶች ከፍተኛ ገቢ በማስገኘታቸው ተሸለሙ

በብርቱካን ፈንታ

የኢትዮጵያ ጥራጥሬ ቅባት እህሎችና ቅመማ ቅመም አዘጋጅቶ ላኪዎች ማኅበር በ2002 የበጀት ዓመት 5.4 ሚሊዮን ኩንታል ጥራጥሬ ቅባትና ቅመማ ቅመሞችን ኤክስፖርት በማድረግ የ6.7 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ፡፡

Read more...

ኤግዚቢሽን ማዕከል ተከሰሰ

E-mail Print PDF

• ለ2004 ዓ.ም. ያወጣው ጨረታ ውዝግብ አስነሳ

በዳዊት ታዬ

የአዲስ አበባ ኢግዚቢሽን ማዕከልና የገበያ ልማት ድርጅት ለ2004 አዲስ ዓመት የንግድ ትርዒትና ባዛር ዝግጅት ያወጣው ጨረታ ውዝግብ አስነሳ፡፡

Read more...

ቢስ የአትክልትና ፍራፍሬ ኩባንያ አላአግባብ የስም ማጥፋት ደርሶብኛል አለ

E-mail Print PDF
User Rating: / 1
PoorBest 

በብርሃኑ ፈቃደ

ቢስ የአትክልትና ፍራፍሬ አክሲዮን ማኅበር አላግባብ ስሜን አጥፍተዋል ሲል ነባር የአትክልት ተራ ነጋዴዎችን ወቀሰ፡፡

Read more...

የጣልያኑ ኩባንያ በ50 ሚሊዮን ብር ዘመናዊ አምፖል ፋብሪካ ሊገነባ ነው

E-mail Print PDF

በኃያል ዓለማየሁ

ኢታሊ ላይት የተባለው የጣሊያኑ ኩባንያ በኢትዮጵያ ዘመናዊ የአምፖል ማምረቻና መገጣጠሚያ ፋብሪካ ለመገንባት ዝግጅቱን ማጠናቀቁን የኩባንያው ስራ አስኪያጅ ሲኞር ማውሪሲዮ ሙስካራ ለሪፖርተር ገለጹ፡፡

Read more...

Page 6 of 48