አምባሳደር ዶክተር ተውፊቅ አብዱላሂ
ባለፈው ሳምንት ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በኢትዮጵያ ከሱዳን ጠረፍ 40 ኪሎ ሜትር ላይ በምትገኘውና ቡምባዲ በምትባለው አካባቢ የሚገነባውን ታላቁ የሚሌኒም ግድብ የመሠረት ግንባታን መርቀዋል፡፡
አምባሳደር ዶክተር ተውፊቅ አብዱላሂ
ባለፈው ሳምንት ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በኢትዮጵያ ከሱዳን ጠረፍ 40 ኪሎ ሜትር ላይ በምትገኘውና ቡምባዲ በምትባለው አካባቢ የሚገነባውን ታላቁ የሚሌኒም ግድብ የመሠረት ግንባታን መርቀዋል፡፡
የተወለዱት በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ሆሳዕና ከተማ ውስጥ ነው፡፡ የመጀመርያና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በተወለዱበት ከተማ ሆሳዕና ውስጥ አጠናቀው ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመግባት የመጀመርያ ዲግሪያቸውን በአካውንቲንግ ይዘዋል፡፡
አቶ ግርማ ሰይፉ፣ ብቸኛው የተቃዋሚ ፓርቲ አባልና የፋይናንስና የበጀት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሊቀመንበር
በቅርቡ የተዘጋጀው የግል ድርጅት ሠራተኞች ጡረታ ፈንድ ረቂቅ አዋጅ ሰሞኑን ለተወካዮች ምክር ቤት ቀርቦ ውይይት ከተካሄደበት በኋላ ጉዳዩ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ ተልኳል፡፡
አቶ አብነት ጌታቸው የዶን ፊልሞች ፕሮዳክሽን ማኔጀር ሲሆኑ፣ ዳ'አማት ፕሮዳክሽንን ከተቀላቀሉ አንድ ወር ሆኗቸዋል፡፡
ወይዘሮ ሙሉ ገብረ ሕይወት፣ የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ዋና ሥራ አስኪያጅ
ጋዜጦችንና ሚስጢራዊ ሕትመቶችን በማተም የሚታወቀው ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ብቻ ነው፡፡ ከ85 ዓመታት በላይ ዕድሜ ያስቆጠረው አንጋፋው የማተሚያ ድርጅት ሰሞኑን በጋዜጦች የማሳተሚያ ዋጋ ላይ እጅግ ከፍተኛ የሆነ ጭማሪ ማድረጉን አስታውቋል፡፡
ዶክተር ለገሰ ወተሮ፣ የአስትሮኖሚ ዘርፍ ቡድን መሪ
ዶክተር ለገሰ ወተሮ ይባላሉ፡፡ በአገሪቱ በብቸኝነት በአስትሮኖሚ ዘርፍ የተሠማራው ቡድን መሪ ናቸው፡፡አቶ ተወልደ ገብረ ማርያም፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ
አቶ ተወልደ ገብረ ማርያም በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሥራ የጀመሩት እ.ኤ.አ በ1984 ዓ.ም. ነው፡፡
የኢትዮጵያ እንግዳ ተቀባይነት በዓለም ላይ እንደሚታወቅ በስፋት ቢነገርም ዘመናዊ ግን አይደለም የሚሉ አሉ፡፡
Page 1 of 15