Wednesday, May 22nd

English Version

Error
  • Error loading feed data.

ቆይታ - Interview

‹‹ዕቅዳችን የትራንስፖርት ዘርፉን በማሳደግ ትላልቅ ኩባንያዎች እንዲፈጠሩ ማገዝ ነው››

E-mail Print PDF

አቶ ፈለቀ ኃይሌ፣ የአዲስ አበባ አስተዳደር የመንገድና ትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊ

አቶ ፈለቀ ኃይሌ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሒሳብ ትምህርት የመጀመርያ ዲግሪ አግኝተዋል፡፡

Read more...

‹‹የምግብ እጥረት ችግርን ለመፍታት በማከምና በመከላከል ላይ ትኩረት ያደረገ ሥራ መከናወን ይኖርበታል›› ዶክተር ተወልደ ብርሃን ኃይሉ

E-mail Print PDF

ዶክተር ተወልደ ብርሃን ኃይሉ የአላይቭ ኤንድ ትራይቭ (መኖር፣ማደግና መበልጸግ) ፕሮጀክት በኢትዮጵያ ዳይሬክተር ናቸው፡፡

Read more...

‹‹ድህነትና ጭቆና ብቻቸውን ወደ ዓመፅ አይገፋፉም፤ ንቃተ ህሊናንም ይጠይቃል›› ፕሮፌሰር ገብሩ ታረቀ

E-mail Print PDF
User Rating: / 5
PoorBest 

የታሪክ ኢመሪትስ ፕሮፌሰር ናቸው፡፡ በኒውዮርክ ከተማ በሆበርትና ዊሊያም ኮሌጆች ላለፉት 30 ዓመታት በማስተማር ላይ ነበሩ፡፡

Read more...

‹‹ባደጉ አገሮች የሆስፒታል አልጋ ከአምስት ኮከብ ሆቴል አልጋ ይወደዳል›› ዶክተር ግሩም ብርሃኔ

E-mail Print PDF
User Rating: / 2
PoorBest 

የግሩም ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር

ዶ/ር ግሩም ብርሃኔ ይባላሉ፡፡ ከአራት ዓመት በፊት የተመሠረተው የግሩም ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተርና ባለድርሻ ናቸው፡፡

Read more...

‹‹ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ችግሮች የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የሚያስፈልጋቸው ናቸው›› አቶ ንጉሡ አክሊሉ

E-mail Print PDF
User Rating: / 7
PoorBest 

አቶ ንጉሡ አክሊሉ የአካባቢ ተቆርቋሪዎች መድረክ ዳይሬክተር ናቸው፡፡ ከአካባቢ ጉዳይ ጋር በተያያዘ፣ በቅርቡም በጋምቤላ ክልል በጐማሬ ቀበሌ የደን ይዞታ ለኢንቨስትመንት መሰጠቱን በተመለከተና በሌሎች ተዛማጅ ጉዳዮች ላይ ብርሃኑ ፈቃደ አነጋግሯቸዋል፡፡

Read more...

‹‹በሃይማኖት ሽፋን የከተማዋን ፀጥታና ሰላም የሚበጠብጡ ግለሰቦች ያጋጥሙናል›› አቶ ፀጋዬ ኃይለ ማርያም

E-mail Print PDF
User Rating: / 2
PoorBest 

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፀጥታና የፍትሕ ቢሮ ኃላፊ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፀጥታና የፍትሕ ቢሮ ኃላፊ አቶ ፀጋዬ ኃይለ ማርያም ባለፈው ሳምንት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣ ቢሮአቸው የከተማዋን ፀጥታ ለማስጠበቅ እያደረገው ስላለው እንቅስቃሴ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡

Read more...

‹‹ሁልጊዜ ወንጀል ይሠራል በሚል አስተሳሰብ መነሻ ሕጎችን የምናወጣ ከሆነ አስቸጋሪ ነው›› አቶ ዮሐንስ ወልደ ገብርኤል፣

E-mail Print PDF

የአዲስ አበባ ንግድና  ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት የግልግል ተቋም ዳይሬክተር

ከጥቂት ዓመታት ወዲህ በርከት ያሉ የአክሲዮን ማኅበራት እየተደራጁ አክሲዮኖቻቸውን በመሸጥ ላይ ናቸው፡፡

Read more...

‹‹በሃያ ደቂቃ የሚያልቅ ሥራ በግማሽ ቀን ሲያልቅ የምንደሰት ከሆነ ቀልድ ነው የሚሆነው›› አቶ ኤፍሬም ተስፋዬ

E-mail Print PDF
User Rating: / 3
PoorBest 

ኤፍሬም ተስፋዬ ይባላል፡፡ ወጣት ነው፡፡ ‹‹አፋላጊ ዶትኮም›› የሚል ስያሜ የሰጡትን የመረጃ ማዕከል በተለየ መንገድ ከሌሎች ጓደኞቹ ጋር በመሆን አቋቁሟል፡፡

Read more...

‹‹ለለጋሾችም ሆነ አብረውን ሲሠሩ ለነበሩ መረጃ የሰጠንበት ጊዜ የለም››

E-mail Print PDF
User Rating: / 2
PoorBest 

ወ/ሮ ዜናዬ ታደሰ፣ የኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያ ሴቶች ማኅበር ሥራ አስፈጻሚ ዳይሬክተር

ወ/ሮ ዜናዬ ታደሰ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በሕግ፣ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን ደግሞ በሰብዓዊ መብቶች ሠርተዋል፡፡

Read more...

‹‹ወደኋላቀር ግብርና መመለስ የሚያስኬድ አይመስለኝም›› ጆን ማክዴርሞት

E-mail Print PDF
User Rating: / 1
PoorBest 

ዛሬን ጨምሮ ላለፉት ሁለት ቀናት በኢትዮጵያ የዓለም አቀፍ የእንስሳት ሀብት ምርምር ኢንስቲትዩት ግቢ ውስጥ ዓውደ ጥናት በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡

Read more...

Page 2 of 15