(በሔኖክ ያሬድ)
አፄ ቴዎድሮስ አባ ታጠቅ ካሳ፣ መይሳው ካሳ በመባል ይታወቃሉ፡፡ ዛሬ ሚያዝያ 6 ቀን 2002 ዓ.ም. ሰማዕት የኾኑበትና ራሳቸውን ያጠፉበት 142ኛው ዓመት ነው፡፡ የአፄ ቴዎድሮስን ባህላዊ ጀግንነት፣ ሐቀኝነትና ታማኝነት አስመልክቶ ከ22 ዓመታት በፊት ኹለት ታላላቅ ምሁራን ከጻፉት መካከል አቅርበናል፡፡
ፌርማታ - Fermata
ዝክረ ቴዎድሮስ
ፍቅር አመረረ
ፍቅር ኮበለለ . . . የገባበት እንጃ፣
ውሸትና ክህደት
ቅናት ከጅልነት
ባጫሩት መነሻ፡፡
ፍቅር ሸፈተ አሉ . . . በደንቆሮ ዋሻ፣
አልልፈሰፈስም
አልንገዋለልም
አልገበዝ ብሎ ንቆ የ፣ጅ መንሻ፡፡
አፈርሣታ ውጡ"
ፍቅር እኮ ከዳ . . . ሕይወት ኮሰኮሰው፣
መንግሥት
መንግሥት በሕዝብ ቁጥጥር ስር ካልሆነ አገዛዝ ነው፡፡ አገዛዝ መራራ በመሆኑ በተለያዩ ማጣፈጫዎች እየተቀባ በአገዛዙ ቁጥጥር ስር ባሉ የዜና ማሰራጫዎች ሕዝቡ እንዲቀበለው ይደረጋል፡፡
ከቀደምት ደብዳቤዎች
የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት
የጽሕፈት ሚኒስቴር
- ለክቡር ያገር ግዛት ሚኒስቴር
- ለክቡር የገንዘብ ሚኒስቴር ሐምሌ 6 ቀን 1947
የኢጣልያ ምርኮኞችና ስለ እነሱ የተደረገ ስምምነት
ንጉሠ ነገሥት ምኒልክ የተማረኩ የኢጣሊያ ጦር ምርኮኞች እንዳይገደሉ፤ ወይም ያለወገን በሆነ ዓይነት ሠራዊታቸው እንዳያጉላላቸው አወጁ፡፡
ቀይ ሽንኩርት
የሰው ልጅ ቀይ ሽንኩርትን ጥቅም ላይ ማዋል ከጀመረ አያሌ ዘመናት ተቆጥረዋል፡፡ ጠቢባኑ እንደመዘገቡት፣ የቀይ ሽንኩርት ጠቀሜታ እንዲህ በዋዛ በአጭር የሚዘገብ አይደለም፡፡
ይቻላል!
"የአንድን ሰው ጠባይና ተግባር የሚገልጠው ወይም የሚያስረዳው አስተሳሰቡና አመለካከቱ ነው" ይላሉ አዋቂዎች፡፡ ጥበበኛው ሰሎሞን ልብን እንደ አንድ የአትክልት ቦታ፣ ልብ ላይ የሚዘራው ደግሞ ሃሣብ ሲሆን የዘሩ አበቃቀልና ዕድገት ቀጥተኛ ወይም ጠማማ እንደሚሆን ነው ያስገነዘበው፡፡
የበጎች ጠባቂ
"ገጽህ ተቀይሮ ፊትህም ጨልሟል
ልብህ በጣም አዝኖ በትዝታ ሆኗል
ምንነካህ ወገኔ
በትርህ ከእጅህ ወዴት ሄደ ዛሬ
ከብቶችህ ወየት ናቸው
ሰዓት ከደረሰ በል እናስገባቸው"
More Articles...
Page 6 of 8


