(በጋዜጣው ሪፖርተር)
በቀቤና ብሔረሰብ ማህበራዊ ህይወት ውስጥም ትልቁን ስፍራ ይዞ የሚገኘው ጋብቻ ነው፡፡
ኪንና ባህል - Life & Art
ክብር ለኪነ ጥበብና ባህል
(በሔኖክ ያሬድ)
መሰንበቻውን በኅዳር መንደርደሪያ ላይ በአገር ፍቅር ቴአትር አዳራሽ አንድ ለየት ያለ የጥበባትና ባህል ማዕድ ያቀፈ ዝግጅት ተዘጋጅቶ ነበር፡፡
"የማለዳ ሸክም" እና "ውርስ" ለንባብ በቁ
(በሔኖክ ያሬድ)
ፖፕሌሽን ሚዲያ ሴንተር በሴቶችና ሕጻናት ጤናና ሕይወት ላይ ጉዳት በሚያሳድሩ ማኅበራዊ ችግሮች ዙሪያ ታሪኮችን ለማሳተም ዝግጅት እያደረገ መሆኑን አስታወቀ፡፡
ተስፋዬ አበበ የኪነጥበባት በጎአድራጎት ማኅበርን ለማቋቋም ጥረት ተጀመረ
በጋዜጣው ሪፖርተር
ደራሲና አዘጋጅ ተስፋዬ አበበ ላለፉት 36 ዓመታት፣ በተስፋዬ አበበ ተጓዥ የቲያትር ማደራጃ፣ ስመጥር ተዋንያንንና ድምጻውያንን በማፍራት፣ ለአገሪቱ ኪነ ጥበብ እያበረከቱ ያሉት ታላቅ አስተዋጽኦ፣ ዘላቂነት ባለው መንገድ እንዲቀጥል ለማድረግ የኪነጥበባት በጎአድራጎት ማኅበርን ለማቋቋም በሂደት ላይ መሆኑን አደራጅ ኮሚቴው አስታወቀ፡፡
የባለ "የአስራ ሦስት ወር ጸጋ"ው ክፍለየሱስ
በሔኖክ ያሬድ
ስመ ጥሩ ድምፃዊው ጥላሁን ገሠሠ በተለይ ከሚታወቅባቸው ዘፈኖቹ
"በፀሐይ ብርሃን ደምቃ ክረምትና በጋ
የትውልድ ሀገሬ ያላት የ13 ወር ጸጋ
ወግና ልማዳችን የወረስነው ከአበው
የዐውዳመቱ ትዝታ አይጠፋም ሕያው ነው፡፡"
Page 41 of 41


