ውይይት
በሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ የመጻሕፍት ንባብ እና ውይይት ክበብ ዛሬ፣የካቲት 6 ቀን 2003 ዓ.ም. በአምስት ኪሎ፣
ኪንና ባህል - Life & Art
ባለቅኔዋ ጂጂ በግዮን
(በምሕረት አስቻለውና በጥበበሥላሴ ጥጋቡ)
“ለአሥር ዓመታት የጂጂን ዘፈኖች አዳምጫለሁ፡፡ ነገር ግን በዚህ የመጀመርያ የአገር ውስጥ ኮንሰርቷ በአካል እሷን እየተመለከቱ ዘፈንዋን ማድመጥ የሚገርም ስሜት ፈጥሮብኛል፡፡
ኢትዮጵያ ረቂቅ (መንፈሳዊ) ቅርሶቿን በዓለም ቅርስነት የምታስመዘግበው መቼ ነው?
በሔኖክ ያሬድ
የጥር ወር በመጣ ቁጥር የዓለም ቱሪስቶች ዓይንና ቀልብ የሚሳበው ወደ ኢትዮጵያ ነው፡፡
የሕወሓት ታሪክ በሙሴ ፊልም
በጥበበሥላሴ ጥጋቡ
መሐሪ ተክሌ በበረሃ ስሙ ሙሴ በሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ሕወሓት) ውስጥ ስሙ ጐልቶ ይሰማል፡፡
የዓለም አፈጣጠር እምነት - በአርብቶ አደሮች
በሔኖክ ያሬድ
13ኛው አገር አቀፍ የአርብቶ አደሮች ቀን ጥር 17 እና 18 ቀን 2003 ዓ.ም. በደቡብ ኦሞ ዞን ጂንካ ከተማ ተከብሯል፡፡
Read more...
13ኛው አገር አቀፍ የአርብቶ አደሮች ቀን ጥር 17 እና 18 ቀን 2003 ዓ.ም. በደቡብ ኦሞ ዞን ጂንካ ከተማ ተከብሯል፡፡
ጂጂ ኮንሰርት ልታቀርብ ነው
በጥበበሥላሴ ጥጋቡ
ከአሥራ አራት ዓመታት የውጭ ቆይታዋ በኋላ ታዋቂዋ ዘፋኝ እጅጋየሁ ሽባባው (ጂጂ) ቅዳሜ፣ ጥር 28 ቀን 2003 ዓ.ም. በግዮን ሆቴል ኮንሰርቷን ታቀርባለች፡፡ ሔለን በርሔም ትሳተፍበታለች፡፡
ባለማንዶሊኑ አየለ ማሞ - 50 ዓመት በካሊፕሶ
በኢትዮጵያ ማንዶሊን የተሰኘውን የሙዚቃ መሣርያ በግንባር ቀደምነት በመድረክ ላይ በመጫወት ያስተዋወቀው ሙዚቀኛው አየለ ማሞ ነው፡፡
የሲኒማ ቤቶቻችን ነገር
በምሕረት አስቻለውና በጥበበሥላሴ ጥጋቡ
‹‹የመንግሥት ሲኒማ ቤቶችን ስመለከት እንዲያው ሥራ ለሌላቸው ሰዎች የተሠሩ ይመስላሉ፡፡
ጥምቀት በደቡብ አፍሪካ
ክንፈ ገብርኤል - ከደቡብ አፍሪካ ጆሐንስበርግ
ሮዝ መጽሔት ‹‹አዲስ ጉዳይ›› ልትባል ነው
በጋዜጣው ሪፖርተር
በሮዝ አሳታሚ በየ15 ቀኑ ቅዳሜ ለአንባብያን ትደርስ የነበረችው ሮዝ መጽሔት፣ ስያሜዋን በመለወጥ ‹‹አዲስ ጉዳይ›› እንደምትባል አሳታሚ ድርጅቱ አስታወቀ፡፡
Read more...
በሮዝ አሳታሚ በየ15 ቀኑ ቅዳሜ ለአንባብያን ትደርስ የነበረችው ሮዝ መጽሔት፣ ስያሜዋን በመለወጥ ‹‹አዲስ ጉዳይ›› እንደምትባል አሳታሚ ድርጅቱ አስታወቀ፡፡
More Articles...
Page 6 of 41


