የአሳማ ጉንፋን ቫይረስ በ160 ሃገራት እንደተሰራጨና በሚቀጥሉት ሁለት ዓመታት ውስጥ ሁለት ቢሊዮን ያህል ሰዎች በበሽታው ሊያዙ እንደሚችሉ የዓለም ጤና ድርጅት ሰሞኑን አስታወቀ፡፡ ይህም የዓለምን የሕዝብ ቁጥር አንድ ሦስተኛ ማለት ነው፡፡
ሳይንስና ቴክኖሎጂ - Science & Tech.
የአሳማ ጉንፋን በ160 ሃገራት ተሰራጭቷል
በገዳዩ ሮቦት ዙሪያ ክርክር ያስፈልጋል
ራሱን ችሎ በጦርነት መሳተፍ የሚችለውን ገዳይ ሮቦት በተመለከተ ዓለም አቀፍ ክርክር እንደሚያስፈልግ ሺፊልድ ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ፡፡ዩኒቨርሲቲውን ጠቅሶ ቢቢሲ እንደዘገበው የሮቦት ቴክኖሎጂን በጦርነት ውስጥ መጠቀም ሰላማዊውን ሕብረተሰብ አደጋ ውስጥ ሊጥል ይችላል፡፡


