Sunday, May 26th

English Version

Error
  • Error loading feed data.

ፍሬ ከናፍር - Fere Kenafir

ፍሬ ከናፍር

E-mail Print PDF

‹‹የሕግ የበላይነት፣ ዴሞክራሲ፣ ፍትሕና መልካም አስተዳደር የትራንስፎርሜሽን እቅድ ጎማዎች ናቸው፡፡

Read more...

ፍሬ ከናፍር

E-mail Print PDF

‹‹ባለፈው ሳምንት ዓለም ስለመላው ሱዳናውያን ሰላምና ልምላሜ ያለውን ተስፋ አድሷል፡፡ ይህም የአሜሪካ ሕዝብ ሲናፍቀው የነበረ ነው፡፡››

Read more...

ፍሬ ከናፍር

E-mail Print PDF
User Rating: / 3
PoorBest 

‹‹የኢትዮጵያ ባለሀብት ከደርግ ውድቀትና ከኢሕአዴግ መምጣት ጋር የተፈጠረ ነው፡፡ ኢሕአዴግ ባለሀብቱን እንደ ራሱ ውጤት ያየዋል፡፡ በመሆኑም ውጤቱ ሥርዓት ይዞ ሲያየው ደስ ይለዋል፡፡ ሥርዓት ከሌለው ግን የራሱ ውጤት በመሆኑ ቆርጦ አይጥለውም፡፡ የጎበጠውን ያቀናል እንጂ፡፡››

ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ፣ በገና 2003 ዓ.ም. ዋዜማ፣ ከንግዱ ማኅበረሰብ ጋር በተዘጋጀው የምክክር መድረክ ላይ የተናገሩት

ፍሬ ከናፍር

E-mail Print PDF

ታሪክ የሕዝብ ሀብት በመሆኑ ምክንያት ከሁሉም የዕውቀት ዘርፎች በላይ ሰፊ የሆነ ሕዝባዊ ተሳትፎ መጋበዝና በዚያም መታገዝ ይኖርበታል፤ ከዚያም አልፎ ከሚጻፍበትና ከሚነገርበት ቋንቋ ጀምሮ እስከሚገለጽባቸው ጽንሰ ሐሳቦችና ዋና ዋና የአስተሳሰብ ማኅደሮች፣ ሀገራዊና ባህላዊ አስተሳሰቡንና አቀራረቡን የተከተለ መሆን ይኖርበታል፡፡

Read more...

ፍሬ ከናፍር

E-mail Print PDF

እኛ የኢትዮጵያ የሃይማኖት መሪዎች ባለብን ሃይማኖታዊ ኃላፊነት፣ በደል አድራሹንና በደል የደረሰበትን ወገን በሙሉ ያለፈውን መጥፎ ታሪክ ለፈጣሪያችሁ አቅርባችሁ፣

Read more...

ፍሬ ከናፍር

E-mail Print PDF

‹‹ኢትዮጵያ ፌዴራሊዝምን በመከተሏ፣ በአጭር ጊዜ ውስጥ ሰላምን አረጋግጣለች፤ ፈጣን ዕድገትም አስመዝግባለች፤ ይህም በተግባር እና በተጨባጭ ተረጋግጧል፡፡››
የሩዋንዳ ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ፣ አምስተኛው ዓለም አቀፍ የፌዴራሊዝም ጉባዔ ታኅሣሥ 4 ቀን 2003 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ሚሌኒየም አዳራሽ ሲከፈት ከተናገሩት፡፡

ፍሬ ከናፍር

E-mail Print PDF

‹‹ብዝሀነታችን የልዩነታችንና የመፋለሳችን ምልክት ሳይሆን፤ የአንድነታችንና የጥንካሬያችን መገለጫ በመሆኑ፣ ብዝሀነትን ለማስተናገድ ፌዴራሊዝም ተመራጭ ሥርዓት ነው፡፡››

ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ዛሬ የሚከበረውን 5ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች በዓል፣ እንዲሁም በቅርቡ የሚካሔደውን 5ኛው የዓለም ፌዴራሊዝም ጉባዔ አስመልክቶ ለኅብረ ብሔር መጽሔት ከተናገሩት

ፍሬ ከናፍር

E-mail Print PDF

‹‹አፄ ቴዎድሮስ በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ የሚበለጽግበትን ሁኔታ ለማመቻቸት ለእንግሊዟ ንግሥት ቪክቶርያ

Read more...

ፍሬ ከናፍር

E-mail Print PDF

‹የሌላን ሀገር ባህል ማወቅ ራስን ማወቅ ነው፡፡ እኛ ባህላችንን እናውቃለን፤ እንላለን፡፡ ብዙዎቻችን ግን አናውቅም፡፡

Read more...

ፍሬ ከናፍር

E-mail Print PDF

‹‹ወረቀትና ቀለም ያለው ሰው የፈለገውን መለቅለቅ ይችላል፡፡

Read more...

Page 2 of 7