‹‹በእዚህ መሐል እውቅና ልሰጣቸው የምፈልጋቸው ሰዎች አሉ፡፡ እውቅና መስጠት አስፈላጊ ስለሆነ ነው፡፡
ፍሬ ከናፍር - Fere Kenafir
ፍሬ ከናፍር
ፍሬ ከናፍር
‹‹ባለፉት አምስት ዓመታት አገሪቱ ፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገትን በማረጋገጥ፣ ማኅበራዊ ልማትን በማፋጠንና ዴሞክራሲያዊ መንግሥትን እውን በማድረግ ረገድ በታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ለውጥ ማስመዝገብ ችላለች፡፡››
ፍሬ ከናፍር
ፍሬ ከናፍር
"ፓርላማ የሚባል ነገር በኢትዮጵያ ውስጥ መኖሩ በራሱ አንድ ትልቅ ነገር ነው፡፡ የፓርላማን ሥራ ይሠራል ማለት ግን ፍጹም የማይቻል ነው፡፡ ፓርላማም በአፄ ኃይለ ሥላሴ ጊዜም ነበር፡፡ እኛ ያሻሻልነው ምንድን ነው? ፓርላማ ስንገባ ልክ እንደተራ ሰው ተበርብረን፣ ቀበቶ አውልቀን፣ እንደ ተጠርጣሪ ነው የምንታየው፡፡
ፍሬ ከናፍር
"በኢትዮጵያ የመድበለ ፓርቲ ሥርዓቱ በሚተካኩ በርካታ ፓርቲዎች መካከል ሳይሆን፣ አንድ አውራ ፓርቲ በሥልጣን ላይ ረዘም ላለ ጊዜ እንዲሆን [ተደርጓል፡፡]" በአሁኑ ጊዜ የአውራ ፓርቲ መድበለ ፓርቲ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት በመሆኑም ወደ ተተካኪ ፓርቲዎች ሥርዓት [አልተሸጋገረም፡፡]"
የኢሕአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ
ሰኔ 28 ቀን 2002 ዓ.ም.
ካወጣው መግለጫ የተወሰደ
ፍሬ ከናፍር
"እነኚህ ጀግኖች ከብዙ ሀገር ሠራዊት መካከል፣ ፣የጓደኛዬን ሬሳ አላስነካሁም፤ ጓደኛዬንም አላስማረክሁም፤፣ ብሎ አፉን ሞልቶ የሚናገር ከቃኘው ሻለቃ በስተቀር አንድም ጦር አልነበረም፡፡ እያንዳንዱን ቁስለኛቸውን፣ እያንዳንዱን አጥንቱ የደቀቀውን የጓደኛቸውን ሬሳ ሳያስማርኩ ጦርነቱን የፈጸሙት ኢትዮጵያውያን ብቻ ናቸው፡፡
ፍሬ ከናፍር
"ውጤቱ የመራጩ ሕዝብ ነው፡፡ ፍርዱ የሕዝቡ ነው፤ የሕዝቡን ፍርድ፣ የሕዝቡን ውሳኔ በጸጋ መቀበል የያንዳንዱ ዜጋ ግዴታ ነው፡፡"
ፕሮፌሰር መርጋ በቃና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ፣ ሰኔ 14 ቀን 2002 ዓ.ም. የዘንድሮውን ምርጫ ውጤት በገለጹበት ጊዜ የተናገሩት፡፡
ፍሬ ከናፍር
"ሚስተር ተሰማ (ይድነቃቸው) ለተጨቆነው የደቡብ አፍሪካ ሕዝብ የጥንካሬ ምንጭ ነበሩ፡፡ በአፓርታይድ ስፖርት ላይ ያካሄዱት ዘመቻ የእኛን የደቡብ አፍሪካውያንን ሞራል ከፍ አድርጎታል፡፡
Page 4 of 7


