አዲስ አበባ ሜክሲኮ፡፡ ኅዳር 2 ቀን 2002 ዓ.ም.፡፡ ከረፋዱ 4፡00 ሰዓት አይናፋሩ ማርቸዲስ አውቶቡስ ፊቱን ወደ ሰሜን አዞረ፡፡ የሁለት ሰዓት ቀጠሮ ከተጠበቀው በላይ ረዘመ፡፡ 2፡30፣ 3፡00 እያለ 4፡00 ሰዓት ሲሞላ ቦታ ቦታችን እንድንይዝ ተደረገ፡፡ አዲስ አበባ እንቅስቃሴዋን እያቀላጠፈች ነበር፡፡
ደላላው - Delalaw
ይወስዳል መንገድ፣ ያመጣል መንገድ
ጠመዳ፤ አጥማጅና ተጠማጅ
የባሻዬ ልጅ ያጫወተኝ ጠመዳ ለወትሮው ከማውቀው የአጥማጅና ተጠማጅ ግንኙነት ተለየብኝ፡፡ ጠመዳው የራሱ ሕግና ደንብ ያለው፣ በተጠማጅና አጥማጅ የጋራ ስምምነት ያለ አንዳች ድምፀ ተአቅቦ የፀደቀ፣ ይግባኝ የማይጠየቅበት፣ አጥማጅ ተጠማጅን በምርኮ ለሶስተኛ ወገን አሳልፎ የሚሰጥበት፣ ተጠማጅ ለአጥማጅ ፍጹም ታዛዥ የሆነበትና አጥማጅ በምርኮ የሰጠውን ተጠማጅ ያለድርድር መልሶ በእጁ የሚያስገባበት ሥርዓት የሚከናወንበት ነው፡፡ በዚህ ሕግ የሕግ ከለላ የሚሰጣቸውም አሉ፡፡
Page 8 of 8


