በደረጀ ጠገናው
የአፍሪካን እግር ኳስ ከመሠረቱ ጥቂት የአኅጉሪቱ አገሮች ኢትዮጵያ በግንባር ቀደምትነት ትጠቀሳለች፡፡ ይሁንና እግር ኳስ በአሁኑ ወቅት ከደረሰበት ዕድገት አንጻር፣ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ደግሞ በተቃራኒ ሆኖ እድገቱ የኋሊት መሆኑ ለብዙዎች ግራ እያጋባ ይገኛል፡፡
በደረጀ ጠገናው
የአፍሪካን እግር ኳስ ከመሠረቱ ጥቂት የአኅጉሪቱ አገሮች ኢትዮጵያ በግንባር ቀደምትነት ትጠቀሳለች፡፡ ይሁንና እግር ኳስ በአሁኑ ወቅት ከደረሰበት ዕድገት አንጻር፣ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ደግሞ በተቃራኒ ሆኖ እድገቱ የኋሊት መሆኑ ለብዙዎች ግራ እያጋባ ይገኛል፡፡
በቴዎድሮስ ክብካብ
መጋቢት 25 ቀን 2003 ዓ.ም. እሑድ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሴት ቡድንና የጋና አቻው በአዲስ አበባ ስታዲየም ከቀኑ 10 ሰዓት ባደረጉት ጨዋታ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጋናን 1ለ0 በሆነ ጠባብ ውጤት አሸንፏል፡፡
‹‹ጨዋታው ለእኔና ተጨዋቾቼ ልዩ ትርጉም አለው›› አንቸሎቲ
በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ወደ ሩብ ፍፃሜ ለሚያስገባው የመጀመሪያው ጨዋታና ‹‹ከፍፃሜ በፊት የሚደረግ የፍፃሜ ጨዋታ›› የተባለለት የቼልሲና ማንችስተር ዩናይትድ የዛሬ ምሽቱ የስታንፎርድ ብሪጅ ትንቅንቅ ትኩረት አግኝቷል፡፡
በደረጀ ጠገናው
የአዲስ አበባ ስታዲየም ትናንት የደደቢትና ሐራስ ኤል ሁዳድን ሲያስተናግድ፣ ዛሬ ደግሞ የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ከጋና አቻው ጋር ለለንደን ኦሊምፒክ ማጣርያ ወሳኝ ጨዋታ ይስተናገድበታል፡፡
በደረጀ ጠገናው
ከማክሰኞ መጋቢት 20 ቀን 2003 ዓ.ም. ጀምሮ በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት አዳማ ከተማከ18 ዞኖች የተውጣጡ አምስት ሺሕ ስፖርቶች የተሳተፉበት የመላ ኦሮሚያ ጨዋታዎች እየተካሔደ ይገኛል፡፡
አሰልጣኝ መምህር ተወልደ ብርሃን ገ/እግዚአብሔር
አትሌቲክስ ባህላዊ፣ ታሪካዊ እና ትውፊታዊ ስፖርት ነው፡፡ የተቋቋመበት ዓላማም ዓለም አቀፋዊ ይዘት አለው፡፡ በሕዝቦች መሀከል የዘር፣ የቀለም፣ የጎሳ፣ የአገር፣ የሀብት፣ የጾታ፣ የሃይማኖት ልዩነት የለበትም፡፡Page 1 of 46