(በጋዜጣው ሪፖርተር)
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሰባተኛ ሳምንት፣ ዛሬ በአዲስ አበባ እና በሰበታ ከተሞች የሚካሄዱት ሁለት ጨዋታዎች የሚጠበቁ ናቸው፡፡
(በጋዜጣው ሪፖርተር)
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሰባተኛ ሳምንት፣ ዛሬ በአዲስ አበባ እና በሰበታ ከተሞች የሚካሄዱት ሁለት ጨዋታዎች የሚጠበቁ ናቸው፡፡
(በጋዜጣው ሪፖርተር)
በአውሮፓና መካከለኛው ምሥራቅ የዘለቁት ኢትዮጵያውያን አትሌቶች የአሸናፊነት ክብራቸውን የነጠቀ አልተገኘም፡፡ ባለፈው እሑድ ኅዳር 27 ቀን 2002 ዓ.ም. በስፔኗ መዲና ማድሪድ በተካሄደው የ10 ኪሎ ሜትር የአገር አቋራጭ ሩጫ የዓለም አገር አቋራጭ ሻምፒዮኑ ገብረ እግዚአብሔር ገብረ ማርያም በ30 ደቂቃ ከ55 ሰኮንድ አሸንፎ ሲገባ ኤርትራዊው ተክለማርያም መድኅኔ በአንድ ሰኮንድ ተቀድሞ ሁለተኛ ሆኗል፡፡
"ችግሩ ከኃላፊነት ውረዱ አንወርድም ነው" አቶ ዳዊት ተሾመ
የኢትዮጵያ ሞተር ስፖርት አሶሴሽን ውስጥ እየተፈጠረ ላለው አለመግባባት ተጠያቂው ቀድሞ በሞተር ስፖርት አሶሴሽን አመራር ላይ የነበሩ ወገኖችና ወቅቱ የፈጠረው የዓለም ኢኮኖሚ ውድቀት ነው ሲል፣ የአሶሴሽኑ ባለድርሻ ነን የሚሉት ተወዳዳሪዎች በበኩላቸው ችግሩ አመራሩ "ከኃላፊነት ውረዱ አንወርድም ነው" ይላሉ፡፡
(በደረጀ ጠገናው)
ክቡር አቶ ይድነቃቸው ተሰማ የምሥራቅና መካከለኛው አፍሪካ አገሮች ደጋግመው የአፍሪካን ዋንጫ እንዲያዘጋጁና ለአፍሪካ ዋንጫ ተሳትፎ ጉልሕ አስተዋፅኦ እንዲያደርጉ ያስቻሉ እንደነበሩ ይታወቃል፡፡
በኬንያ አስተናጋጅነት እየተካሄደ ባለው የምሥራቅና መካከለኛው አፍሪካ አገሮች እግር ኳስ ሻምፒዮና ላይ እየተሳተፈ የሚገኘው የኢትዮጵያ ቡድን በጅቡቲ ብሔራዊ ቡድን ላይ የነበረውን የበላይነት በዛምቢያ አለመድገሙ በሀገር ውስጥ ያለው የእግር ኳስ ደረጃ አመላካች ነው ሲሉ የዘርፉ ባለሙያዎች ለሪፖርተር ጋዜጣ ገለፁ፡፡
- ይበል የሚያሰኝ ጅምር
(በአሰግድ ተፈራ እና በደረጀ ጠገናው)
የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ግርማ ወ/ጊዮርጊስ ኢትዮጵያ በአትሌቲክስ ስፖርት ያላትን የበላይነት በአስተማማኝ መጠበቅ እንዲቻል የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ተግባራዊ ያደረገውን የተተኪ አትሌቶች የማፍራት እንቅስቃሴ አደነቁ፡፡
አቶ ጌታ ዘሩ
ያለንበት ዘመን ስፖርት በዓለም ላይ ከሚስተዋሉ ትልልቅ የኢንቨስትመንት ዘርፎች አንዱና ዋነኛው እየሆነ ይገኛል፡፡ ሆኖም ግን በኢትዮጵያ ስፖርቱ ከማደግ ይልቅ ወደ ኋላ እየሄደ ነው፡፡ ከችግሮች ስፋትና ጥልቀት አኳያ መንግሥት በአሁኑ ሰዓት የተለያዩ ፖሊሲዎችን በመንደፍ እየተንቀሳቀሰ ቢሆንም ብዙ እንደሚቀር የዘርፉ ሙያተኞች ይናገራሉ፡፡
በደረጀ ጠገናው
"እግር ኳስ ሕዝቦችን ያቀራርባል፣ ሰዎች እርስ በርሳቸው የቤተሰብ ያህል እንዲተዋወቁ፣ ሐሳብ እንዲለዋወጡ የሚያስችል መሳሪያ ነው" የሚሉና መሰል አስተያየቶች የዓለም እግር ኳስ ዋንጫን ተከትሎ የሚደመጡ ሆነዋል፡፡
Page 46 of 46