Tuesday, May 21st

English Version

Error
  • Error loading feed data.

ስፖርት - Sport

የታሪኩና ደስታ የሜዳ ቴኒስ ፕሮጀክት የምሥራቅ አፍሪካ ሻምፒዮና ሆነ

E-mail Print PDF

በደረጀ ጠገናው

ባሳለፍነው ሳምንት በብሩንዲ አስተናጋጅነት በተዘጋጀው የምሥራቅ አፍሪካ የሜዳ ቴኒስ ሻምፒዮና በሁለቱም ጾታ፣ ከታሪኩና ደስታ የሕፃናት ትምህርት የቴኒስ ዕድገት ማኅበር ፕሮጀከት የተመረጡ ታዳጊዎች ሻምፒዮና ሆነዋል፡፡

Read more...

የስታዲዮም ነፃ መግቢያ ክለቦችንና ፌዴሬሽኑን አላግባባም

E-mail Print PDF

- የሚከፈለው ኮሚሽን ከአጠቃላዩ የሚቀነስ ነው

በደረጀ ጠገናው

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በአዲስ አበባ ስታዲዮም ለክብር ትሪቡን ነፃ የመግቢያ ትኬት ማስቀረቱ፣ በክለቦችና በፌዴሬሽኑ መካከል መከፋፈልን ፈጥሯል፡፡

Read more...

ፊፋ ለፌዴሬሽንና ለየክለቡ አመራሮች ሥልጠና ሊሰጥ ነው

E-mail Print PDF

የዓለም አቀፉ እግር ኳስ ማኅበር (ፊፋ) ከጥር 16 እስከ 20 ቀን 2003 ዓ.ም. ድረስ ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንና ለየክለቡ አመራሮች ከማርኬቲንግና ኮሙኒኬሽን ጋር የተያያዘ ሥልጠና እንደሚሰጥ ታወቀ፡፡

Read more...

ባሎቶሊ ሞሪኒሆን ማብጠልጠል ቀጥሏል

E-mail Print PDF

- ቫሎንዶር ለሜሲ እንደማይገባም ተናግሯል

በደረጀ ጠገናው

‹‹ማንም ሰው ስለሞሪኒሆ ቢጠየቅ ሁለት ነገሮችን ያውቃል፤›› ሲል ለዴይሊ ስፖርት አስተያየቱን የሰጠው ማርዮ ባሎቶሊ፣ አሰልጣኝ ሞሪኒሆ ከሜዳ ውጪ ስላላቸው ሰብዕናና ክብር ማብጠልጠሉን ቀጥሏል፡፡ ለሊዮኔል ሜሲ ቫላንዶር እንደማይገባም ገልጿል፡፡

Read more...

ደቡብ አፍሪካዊው ፒናር ወደ ቶተንሃም ሊያመራ መሆኑ ተጠቆመ

E-mail Print PDF

- ፈርጉሰንና ጋርዲዎላ ተፋጠዋል

ደቡብ አፍሪካዊው የኤቨርተን አማካይ ስቴቨን ፒናር በቸልሲና ቶተንሃም መፈለጉ ተጫዋቹ ወደ የትኛው ክለብ ያመራ ይሆን የሚለው መቋጫ ሳያገኝ ቆይቷል፡፡

Read more...

ቢረፍድም፣ ግን አልመሸም

E-mail Print PDF
User Rating: / 1
PoorBest 

በደረጀ ጠገናው
ለአትሌቶች ሕይወት መለወጥ የራሳቸው ጥረትና ጽናት እንደተጠበቀ ሆኖ ክለቦችም የበኩላቸውን ድርሻ መውጣታቸው ሐቅ ነው፡፡

Read more...

ገብረ መድኅን የደደቢት ዋና አሠልጣኝ ሆኖ ተቀጠረ

E-mail Print PDF

በደረጀ ጠገናው
በውድድር ዓመቱ መጀመርያ ወደ የመን አምርቶ የነበረው አሠልጣኝ ገብረ መድህን ኃይሌ፣ የደደቢት እግር ኳስ ክለብ ዋና አሠልጣኝ ሆኖ ተቀጠረ፡፡ በምክትል አሠልጣኝነት ደግሞ የአዳማ ከነማው ዘላለም ሽፈራው ክለቡን ተቀላቅሏል፡፡

Read more...

የዙር የመኪና እሽቅድድም ዛሬ በአዲስ አበባ ይካሔዳል

E-mail Print PDF

የኢትዮጵያ ሞተር ስፖርት አሶሴሽን የውድድር ዓመቱን መክፈቻ የመኪና ውድድር ዛሬ በአዲስ አበባ ያከናውናል፡፡ ውድድሩ በአራት ምድብ ተከፍሎ የሚካሔድ መሆኑም ተመልክቷል፡፡

Read more...

መድን ድርጅት ለአዳማ ተጫዋቾች የአንድ ዓመት የሕይወት ዋስትና ሰጠ

E-mail Print PDF

የኢትዮጵያ መድን ድርጅት በቅርቡ በአዳማ ከነማ እግር ኳስ ክለብ ተጫዋቾች ላይ የደረሰው የተሽከርካሪ አደጋ ተከትሎ፣ ለቡድኑ ተጫዋቾችና አሠልጣኞች ለአንድ ዓመት የሚቆይ የሕይወት ዋስትና መስጠቱን አስታውቋል፡፡

Read more...

ታላላቅ አትሌቶች ልምዳቸውን ለተተኪዎች ሊያካፍሉ ነው

E-mail Print PDF

ታላላቅና ታዋቂ አትሌቶች የሕይወትና የውድድር ልምዳቸውን ለታዳጊና ወጣት አትሌቶች የሚያካፍሉበት መድረክ ዛሬ ጥር 4 ቀን 2003 ዓ.ም. በራስ ሆቴል እንደሚካሔድ አዘጋጆቹ አስታወቁ፡፡

Read more...

Page 8 of 46