

በደረጀ ጠገናው
በፈረንሳይ መጽሔትና በዓለም አቀፍ እግር ኳስ ማኅበር (ፊፋ) ጣምራ አዘጋጅነት ዘንድሮ ለመጀመርያ ጊዜ የቀረበው የ‹‹ባሎንዶር›› ሽልማትን ላቲናውያኑ በሁለቱም ጾታ ተቀዳጅተውታል፡፡
ስፖርት - Sport
ባሎንዶርና የላቲናውያን ወዳጅነት
ብሔራዊ ቡድኑ ነገ ወደ ኮንጎ ኪንሻሳ ያመራል
የኢትዮጵያ ሴት ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን ከኮንጎ ኪንሻሳ አቻው ጋር ላለበት የለንደን ኦሊምፒክ ማጣሪያ፣ ነገ ወደ ኪንሻሳ እንደሚያመራ ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የደረሰን ዜና አመለከተ፡፡
Read more...
የመብራት ኃይል እግር ኳስ ክለብ ቀውስ በአስተያየት ሰጭዎች እይታ
በደረጀ ጠገናው
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን እግር ኳስ ክለብ ‹‹ወቅታዊ ችግሮችና መፍትሔዎቹ›› በሚል በክለቡ ደጋፊዎችና አመራሩ መካከል የተፈጠረው አለመግባባት የሰሞኑ መነጋገርያ ሆኗል፡፡
Read more...
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን እግር ኳስ ክለብ ‹‹ወቅታዊ ችግሮችና መፍትሔዎቹ›› በሚል በክለቡ ደጋፊዎችና አመራሩ መካከል የተፈጠረው አለመግባባት የሰሞኑ መነጋገርያ ሆኗል፡፡
የባህል ስፖርቶች በአዲስ አበባ
በደረጀ ጠገናው
የአዲስ አበባ ስፖርት ኮሚሽን ከአዲስ አበባ ቱሪዝም ቢሮ፣ ከኢትዮጵያ ፈረስ ስፖርት አሶሴሽን፣ ከአዲስ አበባ የባህል ስፖርት ፌዴሬሽን፣ እንዲሁም ከሚመለከታቸው አጋር አካላት ጋር ያዘጋጀው የባህል ስፖርት ፌስቲቫል ባለፈው ዓርብ ተጠናቅቋል፡
የኢትዮጵያ ሊግ ለሁለተኛ ጊዜ የመኪና አደጋ አጋጠመው
የአየር ኃይል እግር ኳስ ቡድን ከሀሮሚያ ዩኒቨርሲቲ ጋር የነበረበትን የብሔራዊ ሊግ ጨዋታ አከናውኖ ወደ ቢሸፍቱ በመመለስ ላይ እንዳለ ቡድኑ የተሳፈረበት አውቶቡስ በደረሰበት ድንገተኛ የመገልበጥ አደጋ ተጨዋቾች ከቀላል እስከ ከባድ ጉዳት ደርሶባቸዋል፡፡
Read more...
በአዳማና ሐዋሳ ያጠላው ሀዘን
(በደረጀ ጠገናው)
የአዳማ ከነማ እግር ኳስ ቡድን አዲግራት ላይ ከትራንስ ኢትዮጵያ ጋር የነበረው 11ኛ ሳምንት የፕሪምየር ሊግ ጨዋታ አጠናቅቆ በመመለስ ላይ አሳዛኙን እጣ ፈንታ አስተናግዷል፡፡
Read more...
የአዳማ ከነማ እግር ኳስ ቡድን አዲግራት ላይ ከትራንስ ኢትዮጵያ ጋር የነበረው 11ኛ ሳምንት የፕሪምየር ሊግ ጨዋታ አጠናቅቆ በመመለስ ላይ አሳዛኙን እጣ ፈንታ አስተናግዷል፡፡
የንግድ ባንክ ስፖርት ክለብ ሠራተኞች ያለ አግባብ ከሥራ ተሰናበትን አሉ
‹‹ጉዳዩ በሕግ እየታየ በመሆኑ ማብራርያ አልሰጥም›› አቶ ሀብቱ ድምጸ የንግድ ባንክ ስፖርት ክለብ ምክትል የበላይ ጠባቂ
በደረጀ ጠገናው
የኢትዮጵያ ባንኮች ስፖርት ማኅበር በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሥር እንዲሆን የተላለፈውን ውሳኔ ተከትሎ፣ በስፖርት ማኅበሩ በተለያየ የሥራ ዘርፍ በቋሚ ሠራተኝነት ሲያገለግሉ የቆዩ ሠራተኞች ያለ በቂ ምክንያት እንድንሰናበት ተደረግን አሉ፡፡
Read more...
በደረጀ ጠገናው
የኢትዮጵያ ባንኮች ስፖርት ማኅበር በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሥር እንዲሆን የተላለፈውን ውሳኔ ተከትሎ፣ በስፖርት ማኅበሩ በተለያየ የሥራ ዘርፍ በቋሚ ሠራተኝነት ሲያገለግሉ የቆዩ ሠራተኞች ያለ በቂ ምክንያት እንድንሰናበት ተደረግን አሉ፡፡
ኦሮሚያ በአገር አቋራጭ በአራቱም ምድብ አሸናፊ ሆነ
በሱሉልታ ከተማ በተካሔደው 3ኛው የክልሎችና የከተማ አስተዳደር አገር አቋራጭ ውድድር ኦሮሚያ በአራቱም ምድብ አሸናፊ ሆነ፡፡
Read more...
‹‹የትኛውም አካል የፈለገውን ማለት ይችላል፤ አትሌቶች ግን ክለቦች መጠቀም የለባቸውም አላሉም›› አትሌት ገ/እግዚአብሔር ገ/ማርያም
የአትሌቲክስ ክለቦች ይጠናከሩ ዘንድ ‹‹ወጪ መጋራት›› የሚል መመርያና ደንብ በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ተዘጋጅቶ ባለድርሻ አካላት መክረውበትና ይሁንታም አግኝቶ፣ በሐዋሳው ጠቅላላ ጉባኤ ወቅት ደንቡ ውሳኔ ሳይሰጠው ለሌላ ጊዜ እንዲተላለፍ ተደርጎ ነበር፡፡
በማራቶን የኢትዮጵያውያንና ኬንያውያን ትንቅንቅ ቀጥሏል
በሴቶች ኢትዮጵያ፣ በወንዶች ኬንያ የበላይነቱን ይዘዋል
በደረጀ ጠገናው
የዓለም አቀፉ አትሌቲክስ ፌዴሬሽኖች ማኅበር (አይኤኤኤፍ) በአትሌቲክሱ ዘርፍ በየዓመቱ ይፋ በሚያደርገው ውጤት መሠረት፣ ኢትዮጵያውያንና ኬንያውያን አትሌቶች በማራቶን ጥሩ ብቃት ላይ እንደሚገኙ ገለጸ፡፡
More Articles...
Page 9 of 46


