Wednesday, May 22nd

English Version

Error
  • Error loading feed data.

ስፖርት - Sport

ኢትዮጵያ ከዓባይ ተፋሰስ አገሮች ዋንጫ ውጪ ሆነች ‹‹ፈልገን ነው››

E-mail Print PDF

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

ግብፅ አዲስ በመሠረተችው የእግር ኳስ ውድድር ኢትዮጵያ እንደማትካፈል ተገለጸ፡፡

Read more...

ቬንገር በፈረንሳውያን፣ ፈርጉሰን በበረኛ ዝውውር ተጠምደዋል

E-mail Print PDF

የእንግሊዝ ክለቦች የፊታችን ቅዳሜን የሚጠብቋት በጉጉት ነው፡፡

Read more...

የራስጌው (ቡና) እና የግርጌው (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፍጥጫ

E-mail Print PDF

በደረጀ ጠገናው

በአውሮፓና በሌሎች አገሮች እንዳለው የፕሪምየር ሊግ ደርቢ፣ የላሊጋው ደርቢ፣ የቡንደስ ሊጋ ደርቢ እና የሴሪአው ደርቢ እንደሚባለው ሁሉ በአዲስ አበባ ትልቁ ደርቢ እየተባለ የሚጠራው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግን በአንደኛነት የሚመራው የራስጌው ኢትዮጵያ ቡና እና በ16ኛ መጨረሻ ደረጃ የግርጌው ቅዱስ ጊዮርጊስ ደርቢ የሚያደርጉት ጨዋታ ዛሬ ይካሔዳል፡፡

Read more...

ኃይሌበ ቪየናው ግማሽ ማራቶን ይሮጣል

E-mail Print PDF

በደረጀ ጠገናው

ኃይሌ ገብረ ሥላሴ ወደ ሩጫው መመለሱን ካስታወቀ በኋላ በኦስትሪያ ቪየና ከአራት ወር በኋላ በሚደረገው ግማሽ ማራቶን እንደሚሮጥ ተገለጸ፡፡

Read more...

የክለቦቹ መዋቅራዊ አደረጃጀት

E-mail Print PDF

ቅዱስ ጊዮርጊስም ሆነ ኢትዮጵያ ቡና ሕዝባዊ መሠረትን የያዙ ናቸው፡፡

Read more...

የሁለቱ ክለቦች እውነታዎች

E-mail Print PDF

ቅዱስ ጊዮርጊስ የተመሠረተው በ1928 ዓ.ም. ሲሆን፣ ኢትዮጵያ ቡና በ1968 ዓ.ም. ነው፡፡

Read more...

ስለ ዛሬው ጨዋታ እነማን ምን አሉ?

E-mail Print PDF
User Rating: / 1
PoorBest 

የኢትዮጵያ ቡና አሰልጣኝ ውበቱ አባተ፣ ‹‹ሁለቱ ቡድኖች ዓመቱን ሙሉ በደካማ መንፈስ የነበሩ ቢሆንም እንኳ፣ ሲገናኙ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል›› ብሎ ስለውጤቱ፣ ‹‹ጥሩ የተጨዋተ ያሸንፋል›› ሲል አስተያየቱን ሰጥቷል፡፡

Read more...

የእግር ኳስ ባለውለተኞች የስታዲየም ነፃ መግቢያ ተከለከልን አሉ

E-mail Print PDF

‹‹ነፃ መግቢያ ለሚገባው ተሰጥቷል››  የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

ፕሪምየር ሊጉን በነፃ የመግቢያ ትኬት ሲከታተሉ የቆዩ የክለብ ፕሬዚዳንቶች፣ ሥራ አስኪያጆች፣ አሰልጣኞች ሌሎችም ፌዴሬሽኑ አዲስ ባወጣው ደንብና መመርያ ሊታደስላቸው ባለመቻሉ ጨዋታ መከታተል እንዳልቻሉ ገለጹ፡፡

Read more...

የልደታ ኒያላው ሀብታሙ ሙሉጌታ በጨዋታ ላይ በደረሰበት ጉዳት ክለቡ ሊያሳክመው እንዳልቻለ ገለጸ

E-mail Print PDF

‹‹ክለቡን በሚመለከት መግለጫ መስጠት የሚችሉት ፕሬዚዳንቱ ብቻ ናቸው››  አቶ ንጉሴ ወ/ጊዮርጊስ የክለቡ ተጠባባቂ ሥራ አስኪያጅ

በደረጀ ጠገናው

ሀብታሙ ሙሉጌታ ተወልዶ ያደገው በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ቀበሌ 16/17 መሳለሚያ ሞቢል አካባቢ መሆኑን በዓይኖቹ እምባ እያቀረረ ይናገራል፡፡

Read more...

ለ10ኛው የመላው አፍሪካ ጨዋታዎች 14 ሚሊዮን ብር ተመደበ

E-mail Print PDF

- የኮሚሽኑን ትኩረት የሚሹ ፌዴሬሽኖች እንዳሉም ተመልክቷል

በደረጀ ጠገናው

በመጪው ክረምት 10ኛው የመላው አፍሪካ ጨዋታዎች በሞዛምቢክ አስተናጋጅነት ይካሔዳል፡፡ ኢትዮጵያ በ15 የስፖርት አይነቶች ትሳተፋለች፡፡

Read more...

Page 10 of 46