ታክሲ - Taxi
መጀመሪያ ራስን ማሸነፍ!
ጊዜው የኢትዮጵያ ነው፡፡ አንዳንዶች ከወዲሁ ‹‹እኛን ነው ማየት›› እያሉ ማቀንቀን ጀምረዋል፡፡ በእርግጥ አሁን በተባበረ ክንዳችን ለምንሠራው ነገር ተመልካች ያሻናል፡፡
Read more...
የለማጅ ነገር
በሥራም ሆነ በትምህርት ምክንያት በቀን ቢያንስ አንድ ጊዜ ታክሲ ውስጥ ገባ ብሎ መውረድ አይቀርም፡፡ ይህ ዓረፍተ ነገር የሚመለከተው መኪና የሌላቸውን ብቻ ነው፡፡
Read more...
በዞረ ድምር እስከመቼ?
የታክሲ ተራ ማስከበር ሥራ በእነማንና መቼ እንደተጀመረ ይነገረን ዘንድ ግድ የሚባልበት ወቅት ላይ የደረስን ይመስላል፡፡
Read more...
በክሬዲት ካርድ አልጀመርንም
‹‹የነዳጁን ዋጋ እኛ የምናንረው ይመስል ሰው በሙሉ እኛን ሊበላን ደርሷል፤›› በማለት ቅሬታውን ለታክሲ ተሳፋሪዎች ያሰማው ወያላው ነው፡፡
Read more...
በአንድ እግር ቁሙ?
ከምሽቱ አሥራ ሁለት ሰዓት ጀምሮ መገናኛ ጫፍ የሚሰበሰበውን ታክሲ ጠባቂ ሕዝብ ብዛት አንዳንዶች አጋነው ሲገልጹት፣ ‹‹የባህር ዳር አሸዋ ይመስላል›› ይላሉ፡፡
Read more...
በቅርብ ቀን
‹‹ኑሮና ታክሲ ሞልቶ አያውቅም፤ ግቡ ግቡ፤›› እያለ ወያላው ያገኘውን ሰው ሁሉ ያስገባል፡፡ አብዛኛው ሰው ኑሮው ጎሎበት እንጂ ሞልቶለት አያውቅም እያለ ስለሰው ችግር ያወራል፡፡
Read more...
በድን ለመቀስቀስ?
ታክሲዋ አሮጌ ናት፡፡ እርጅና ቢጫጫናትም አገልግሎት እንድታቆም የፈቀደላት ማንም የለም፡፡ ምክንያቱም በእሷ የሚገኘው ገቢ ከቆመ የወያላው፣ የሾፌሩና የታክሲዋ ባለቤት ቤተሰቦቻቸውን ጨምሮ ትንፋሻቸው አብሮ ሊቆም ይችላል፡፡
Read more...
ወራጅ አለ!
‹‹አንዳንድ ተሳፋሪዎች ‘ሙድ’ ይሰርቃሉ፡፡ ‘ሙድ’ ከሚሰረቅ ደግሞ ገንዘብ ቢዘረፍ ይሻላል፡፡ በእርግጥ ገንዘብ ቢዘረፍ ፖሊስ ዘንድ መክሰስ ይቻላል፡፡
Read more...
የዛሬ ተከራዮች - የነገ አከራዮች
‹‹ወደፊት እግዜር ፈቅዶልኝ ልጆች ከወለድኩኝ›› አለ ወያላው የረጅም ጊዜ ዕቅድህን አሳውቅ የተባለ ይመስል፡፡ ‹‹ለሁሉም ልጆቼ የሴት ስም ነው የማወጣላቸው፤›› እያለ መቀባጠር ጀመረ፡፡
Read more...
More Articles...
Page 1 of 8


