አንድ ቀን የግል መኪና ገዝተን ከታክሲ ግፊያ እስከምንገላገል ድረስ፣ እስከዛሬ ካየነው አበሳ በላይ ወደፊት የምናየው አበሳ ገዝፎ ይጠብቀናል፡፡
ታክሲ - Taxi
"በሰይጣን ከማሳበብ"
እስከ አራት ሰዓት ድረስ ቢሮ አምሽቼ ስወጣ፣ ታክሲ ባጣ ምን ይገርማል? ምንም እንደማትሉኝ ተስፋ አደርጋለሁ፡፡ ለነገሩ እኔንም የገረመኝ ታክሲ ማጣቴ አልነበረም፡፡ የገረመኝ ሌላ ነው፡፡ ወደ ሰፈሬ የሚወስደውን መንገድ ይዤ በእግሬ መጓዝ ስጀምር መንገዱ ላይ ብዙ ትዕይንቶችን መታዘብ ጀመርኩ፡፡
ወተት ቢሉሽ የቆርቆሮ እንዳይመስልሽ . . .
ወደ ወልቂጤ ለመብረር (በመኪና"፣ ሕጋዊ ይሁን ሕገ ወጥ ባላውቅም፣ መኪና የያዝነው ከአውቶቡስ ተራ አልነበረም፡፡ ሰባተኛ አብዶ በረንዳ አካባቢ ሕዝቡ ወደ ወልቂጤ፣ ወሊሶ፣ ቱሉቦሎ በቅጥቅጥ አይሱዙና ሚኒባስ፣ እንደጉድ ይጫናል፡፡
እኔነት!
ዓለማችን እኔ እሻላለሁ የሚል ሰው ይበዛባታል፡፡ አፉን ሞልቶ ጮክ ብሎ እኔ እሻላለሁ ብሎ በአደባባይ ባያውጅም፣ እያንዳንዱ ሰው በውስጡ ተሸክሞት የሚዞረው እኔነት አለው፡፡ እንዲያውም አንዳንድ ጥናቶች እንደሚያመለክቱት፣ በቀን ውስጥ አንድ ሰው ከሚናገረው ንግግር "እኔ" የሚለው ይበዛል ሲሉ ይገልጻሉ፡፡ ሰው በባህሪው "እኔ" እና "ለኔ" ማለት ይወዳል፡፡
መንቆራጠጥ
ወያላው ሙድ የገባው ነገር ነው፡፡ መገናኛ ድልድይ ውስጥ ብዙ ታክሲዎች ሰው አጥተው ይጮሀሉ፣ ይጣራሉ፡፡ እኔ የገባሁበት ታክሲ ምንም ባዶ ቢሆንም፣ እንድገባለት ስለለመነኝ ልመቸው ብዬ ገባሁለት፡፡ እኔን የሚከተል ግን አንድም ሰው ጠፋ፡፡ ሴቶችን እንዲገቡለት በታላቅ ትህትና ይለምናል፡፡
ከልብ ወዲያ . . .
ወደ ማታ ላይ ግፊያ ከሚበዛበት ከቦሌ ወደ ሃያ ሁለት በሚወስደው የታክሲ ተራ እኔን ከሚመስሉኝ ጋር ቆሜያለሁ፡፡ አንድ ታክሲ ሲመጣ ተጋፍቼ ቀድሜ ገብቼ ከመጨረሻው ወንበር ፊት ቁጭ አልኩ፡፡
"ዕጩ ተወዳዳሪው"
ወቅቱን ያልጠበቀ
ቶሎ ለመድረስ ረጋ ብለህ ሂድ!
More Articles...
Page 5 of 8


