በኮትዲቯር ባለፈው ሐሙስ መቶ አስከሬኖች መገኘታቸውን ግድያው በተወሰነ መልኩ ጎሳን መሠረት ያደረገ እንደነበር ተመድ አስታውቋል፡፡
በኮትዲቯር ባለፈው ሐሙስ መቶ አስከሬኖች መገኘታቸውን ግድያው በተወሰነ መልኩ ጎሳን መሠረት ያደረገ እንደነበር ተመድ አስታውቋል፡፡
በኮትዲቯር እየተካሄደ በነበረው ከሥልጣን ውረድ አትውረድ ጦርነት በምርጫው እንዳሸነፉ እየተነገረላቸው የሚገኙት የአላሳኔ ዋታራ ወታደራዊ ኃይል፣ ‹‹ሥልጣኔን አለቅም›› በማለት በምርጫው የተሸነፉትን የሎረን ባግቦን ቤተ መንግሥት መቆጣጠሩን የተለያዩ የመገናኛ ብዙኅን ዘግበዋል፡፡
እ.ኤ.አ በ2010 በተደረገው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ መሸነፋቸውን የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ እየተናገረላቸው ያሉት፣ ነገር ግን ከሥልጣን አልወርድም በማለት በምርጫው አሸናፊ ከሆኑት አላሳኔ ዋታራ ጦር ጋር ፈልሚያ ውስጥ የገቡት የኮትዲቯሩ ፕሬዚዳንት ሎረን ባግቦ፣ ሽንፈትን እየተከናነቡ መሆናቸውን የተለያዩ ሚዲያዎች በመዘገብ ላይ ናቸው፡፡
ዓርብ እለት የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ዦን ፒንግ በሊቢያ የተኩስ አቁም እንዲደረግ ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ ጠርተዋል፡፡
ከባድ ማዕበል የሚለው ሐረግ ሊተካው የሚችለው ሱናሚ የሚለውን ቃል ዓለም እንዲያውቅ ያደረገችው ጃፓን ነች፡፡ በመቶ የሚቆጠሩ የእነዚህ ዓይነት ሱናሚዎች (ማዕበሎች) በየዓመቱ ይመቷታል፡፡
ሦስተኛ ሳምንቱን የያዘው የሊቢያ ብጥብጥ በያዝነው ሳምንት መጀመርያ ላይም እየተባባሰ የመጣ ሲሆን፣ አማፂያኑ ሰሞኑን ከሊቢያው ፕሬዚዳንት ኮሎኔል ጋዳፊ ለቀረበላቸው የድርድር ጥሪ 72 ሰዓታት ብቻ መስጠታቸውን አስታውቀዋል፡፡
የዓለም 12ኛዋ ነዳጅ ላኪ አገር ሊቢያ በፕሬዚዳት ሙአመር ጋዳፊ ደጋፊዎችና ተቃዋሚዎች ትንቅንቅ እየተደረገባት ነው፡፡ ከቅርብ ቀናት ወዲህ ደግሞ የአገሪቱን ነዳጅ ማውጫዎችና ማጣሪያዎችን በቁጥጥር ሥር ለማዋል የሚደረገው ትንቅንቅ የዓለምን ቀልብ ስቧል፡፡
Page 1 of 14