ይድረስ ለሪፖርተር - Letter to Reporter
“የአደገኛ ቦዘኔ” መኪናዎች ጉዳይ እስከ መቼ?
በተለያዩ ምክንያቶች የሞተርና የሻንሲ ቁጥራቸው የተመታ በርካታ የመንግስትና የግል ተሽከርካሪዎች ውሳኔ እስከሚስጥ በሚል ሰበብ አዲሱ መደበኛ ታርጋ እንዳይሰጣቸውና በጊዜያዊነት ቀይ ምልክት የተደረገበት ሠሌዳ የተሰጣቸው በቅፅል ስም “አደገኛ ቦዘኔ” በመባል የሚታወቁ ተሽከርካሪዎች፣ እንዳይሸጡና እንዳይለወጡ እገዳ ተጥሎባቸው፡፡ እስካሁን ምንም ውሳኔ ሳያገኙ ከ10 ዓመት በላይ ተቆጥሮአል፡፡
Read more...
ዛሬም የሕግ የበላይነት እንዲከበር እንጮኋለን!! አቤቱታችን ይሰማ!!
አሀገራችን ኢትዮጵያ ባለፉት አስራ አምስት አመታት በርካታ ድሎችን ተቀዳጅታለች፡፡ የኢሕአዴግንም ጥረት ማጣጣል አይቻለንም፡፡
Read more...
ባለሥልጣኖቻችን ከታሪክ ይማሩ
ባለፈው የካቲት 30 ቀን 2003 ዓ.ም. የወጣውን ርዕሰ አንቀጽ ሳነበው አሁን በሥልጣን ላይ ያሉ ባለሥልጣናትን ሁኔታ ለመገምገም ይመስለኛል፡፡
Read more...
የጽዳት ያለህ!
ነዋሪነታችን በምዕራብ አዲስ አበባ አስኮ አካባቢ በአሁኑ አጠራር ወረዳ 13 ልዩ መጠርያው መንደር ሁለት፣ በተለምዶ ቀድሞ ወደ አስካለ ጠጅ ቤት አሁን አስኮ ፕሮግሬስ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አካባቢ ነው፡፡
Read more...
በዚህ መልኩ ይስተካከል
የሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ዘሪሁን ከበደ የውጭ አገር የሥራ ስምሪትን በማስመልከት ለሪፖርተር ጋዜጣ የሰጡት ማብራርያ በእሁድ የካቲት 13 ቀን 2003 ዓ.ም. ጋዜጣችሁ ታትሞ ወጥቷል፡፡
Read more...
በቴሌ ጉዳይ መንግሥት ዓይቶ እንዳላየ መሆን የለበትም
አፄ ሚኒሊክ ከነበራቸው የቴክኖሎጂ ጉጉት በመነሳት በዘመኑ የሳይንስ ግኝት የተፈበረኩ በርካታ አዳዲስ አገልግሎቶችን ወደ ኢትዮጵያ በማስገባት ላይ እንደነበሩ ይታወሳል፡፡
Read more...
ሽብርተኝነትን መታገስ የለብንም
በቅርቡ አውስትራሊያ፣ አሜሪካ፣ እንግሊዝና ሌሎች አገሮች ለዜጎቻቸው ወደ ኢትዮጵያ ከመጓዝ እንዲታቀቡ የጉዞ ማስጠንቀቂያዎችን (travel advisories) አሠራጭተው እንደነበር ከድረ ገጾች ዘገባዎች አንብቤ የተለመደው ቅዠት ነው ብዬ ነበር፡፡
Read more...
More Articles...
Page 1 of 11


