ከብርሃኑ ወልደ አረጋዊ (አ.አ)
የአዲስ አበባ ከተማን ለማስዋብ ለማጽዳት የሚደረገው ርብርብ እጅግ የሚያስመሰግንና ታላቅ ተስፋም የሚመግብ ነው፡፡ በየመንደሩ የሚከማቸውን ቆሻሻ የሚያነሡ፣ በየአስፋልቱ ዳር የተጣለውን የሚጠርጉ እህቶቻችንና ወንድሞቻችን የፀሐይና የአቧራ ብናኝ መከላከያ አሮጌ ባርኔጣዎችን በራሳቸው ላይ ደፍተው እየተራወጡ የሚታዩትን ያህል፤ የቤታቸውን ቆሻሻ በጆንያ ሞልተው ወገኖቻቸው በርና አጥር ሥር በአሳቻ ሰዓት የሚያስቀምጡ፣ የሙዝ፣ የሸንኮራ አገዳና የብርቱካን ልጣጭ እና አፍንጫ መጥረጊያ ወረቀት በዚያው በተጠረገው አስፋልት ላይ የሚጥሉ አሉ፡፡
ይድረስ ለሪፖርተር - Letter to Reporter
"ውኃ ሲወስድ እያሳሳቀ ነው!"
የፕሮጀክቶቹ ዓላማ ጥገኛ የሆኑ ሚሊየነር የሥራ ኃላፊዎችን ለመፍጠር አይደለም
አይኤስኦ እና ደመ ነፍሳዊው አካሄድ
ቅድመ ዝግጅት ቢደረግ
መሬት ላራሹ!
መጋቢት 26/2002 ዓ.ም. በሆርዶፋ ቀልቤሳ ኦላና ፀሐፊነት፣ የቀረበውን "ለኢትዮጵያ ሕዝብ የሚበጀው የፖለቲካ ርዕዮተ ዓለም የቱ ይሆን?" የሚለውን ጽሑፍ ተመልክቼዋለሁ፡፡
በቅንነት የማስተዳደር መንፈስ በወጣቶቻችን ሲንጸባረቅ
መጋቢት 20 ቀን 2002 ዓ.ም. የሥራ ሰዓቴን አገባድጄ 11 ሰዓት ሲሆን ለግል ጉዳዬ ወደ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 13/14 አስተዳደር ጽ/ቤት ጎራ ብዬ ነበር፡፡ የምፈልጋቸው የቀበሌው ዋና ሥራ አስፈጻሚ ቢሮአቸው አዲስ በተሰራው ሕንጻ 4ኛው ፎቅ ላይ በመሆኑ፣ ባለሥልጣኖችን በቅርብ እንድናገኛቸው ቢሮአቸው ምድር ቤት መሆን እንደነበረበት ከአንዱ እንግዳ ጋር ወሬ ጀመርን፡፡
ብራቮ ኢሚግሬሽን!
ባለፈው ሳምንት በዕለተ ሐሙስ ለወላጅ እናቴ ፓስፖርት ለማውጣት ወደ ኢሚግሬሽን መሥርያ ቤት ሄድን፡፡ ከመሥርያ ቤቱ ዋና በር ስንደርስ ረዥም ሰልፍ ተመለከትን፡፡ ባቅራቢያው ያገኘሁትን ደምብ አስከባሪ ሰልፉ የምን እንደሆነ ጠየቅኩት፡፡ አዲስ ፓስፖርት ለማውጣት እንደመጣንም ነገርኩት፡፡
የጅማ ከተማ የልማት ሥራዎች በእውነተኛ ዓይኖች ሲቃኙ
ጅማ ቀደምት ከተማ የነበረች በመሆኑ ቀድማ ማደጓና በሀገራችን ካሉት ጥቂት ምርጥ ከተሞች አንዷ እንደ ነበረች ከማንም የተሰወረ አይደለም፡፡ ለቀድሞ ሥልጣኔዋ ብዙ ምክንያቶችንና ማስረጃዎችን መጠቃቀስ ይቻል ነበር፤ ነገር ግን የዛሬ አነሳሴ ይህ ስላልሆነ ሌላ ጊዜ እንመለስበታለን፡፡
ብርቱ ጥንቃቄ ማድረግ ያስፈልጋል
መጋቢት 12 ቀን 2002 ዓ.ም. በወጣው የሪፖርተር እትም በግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የቢፒአር አተገባበር ላይ ያወጣችሁን ዘገባ አንብቤአለሁ፡፡ በመሠረቱ ቢፒአር በተቋሙ መሠረታዊ ለውጥ በማድረግ፣ ውጤታማ ለመሆን ጥቅም ላይ የሚውል መሣርያ ነው፡፡ በመሆኑም ቢፒአርን በመተግበር ተቋሙን ለመለወጥ የሚያስችል አሠራር በመዘርጋት፣ የሚያስፈልገውን የሰው ኃይል መመደብ የግድ ነው፡፡
የጅማ ከተማ ሥራዎች ይነበቡ
ለአንድ ከተማ ዕድገት፣ አስፈላጊ የሆኑ መሠረተ ልማቶች እየተከናወኑባት ማየት ደስ ያሰኛል፡፡ ረጅም ዕድሜ ያስቆጠረችው ጅማ ለዕድገት ከሚታዩት ተግባራዊ እንቅስቃሴዎች ይልቅ ሁሉ ከወሬ ያላለፈ ይመስላል፡፡
More Articles...
Page 8 of 11


