Wednesday, Jun 19th

English Version

Error
  • Error loading feed data.

በህግ አምላክ - Law

የግል ድርጅቶች ሠራተኞች ጡረታ ረቂቅ አዋጅ አጭር ዳሰሳ

E-mail Print PDF
User Rating: / 1
PoorBest 

በጌታሁን ወርቁ

የግል ድርጅቶች ሠራተኞች ጡረታ አዋጅ ረቂቅ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ፀድቆ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በውይይት ላይ ነው፡፡ የአዋጁ መውጣት ከ1997 ዓ.ም. ጀምሮ  የሚጠበቅ ቢሆንም፣ መንግሥት ግልጽ ፖሊሲና አቋሙን ያሳወቀው በዚህ ዓመት መጀመሪያ አካባቢ ነው፡፡

Read more...

የሃይማኖት ነፃነት መብት ምን ድረስ ነው?

E-mail Print PDF

በጌታሁን ወርቁ

የዚህን ሰሞን ጋዜጦች ያጨናነቀው የጅማ ጉዳይ ነው፡፡ በጅማ ወደ 59 የሚሆኑ የፕሮቴስታንት አቢያተ ክርስቲያናት መቃጠላቸው፣ በክርስቲያኖችና በሙስሊሞች መካከል ለተፈጠረው ግጭት ተጠያቂ ናቸው የተባሉ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸው፣ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት የሰላምና የምክክር የጋራ ጉባኤ የተፈፀመውን አፀያፊ ተግባር በፅኑ አውግዘው መንግስት እየወሰደው ያለውን ጥረት ማድነቃቸው፣ ወ.ዘ.ተ. የተዘገበው ባለፉት ሁለት ሳምንታት ነው፡፡

Read more...

ከብድር ዕዳ አከፋፈል ጋር በተያያዘ የይርጋ አቆጣጠር እንዴት ይታያል?

E-mail Print PDF

በጌታሁን ወርቁ

የይርጋ ደንብ የአንድ ሰው የመብት ጥያቄ በጊዜ ማለፍ ቀሪ የሚሆንበትን፤ በአንፃሩም ደግሞ ከመሠረቱ የአንድ ንብረት ባለቤት ያልሆነ ሰው ያንን ንብረት በይዞታው ሥር አቆይቶ ሕግ በሚጠይቀው አግባብ የተጠቀመ መሆኑ ከታወቀ ባለቤት ሊሆንበት የሚችልበትን የሕግ መርሆ የሚያሳየን ነው፡፡

Read more...

በተግባር የሚስተዋሉና የሠራተኛ የሥራ ዋስትና የሚሸረሸርባቸው አጋጣሚዎች

E-mail Print PDF

በጌታሁን ወርቁ

የመሥራት መብት በዓለም አቀፍ ደረጃ ጥበቃ የሚደረግለት መሠረታዊ መብት ነው፡፡

Read more...

በመዘጋጀት ላይ ያለው የአፋር የቤተሰብ ሕግ ከሴቶች መብቶች አንጻር ሊኖረው የሚችለው ክፍተ

E-mail Print PDF

በጌታሁን ወርቁ

ሴቶች ያሏቸው መብቶች ከሕገ መንግሥቱና ኢትዮጵያ ካፀደቀቻቸው ዓለም አቀፍ ስምምነቶች አንፃር እየተስተካከሉ በዝርዝር ሲሻሻሉ የቆዩ መሆኑ ይታወቃል፡፡

Read more...

አገራችን ለሴቶች የተሻለ ጥቅም የሚሰጠውን የአፍሪካ የሴቶች ፕሮቶኮል ብትቀበል /ብታፀድቅ/ ምን ይላታል?

E-mail Print PDF

በጌታሁን ወርቁ

በአፍሪካ የሰዎችና ሕዝቦች መብቶች የአፍሪካ ሴቶች መብት ፕሮቶኮል በአፍሪካ የሴቶች መብት ጥበቃ አሕጉራዊ የሕግ ማዕቀፍ ነው፡፡ ፕሮቶኮሉ እ.ኤ.አ. ሐምሌ 2003 ማፑቶ ላይ በተደረገ የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ቀርቦ ተቀባይነትን አግኝቷል፡፡

Read more...

የቤተሰብና የወንጀል ሕጉ መልካም ባህልን መርጠው አካተዋል? ወይስ በደፈናው አስወግደዋል?

E-mail Print PDF

በጌታሁን ወርቁ

በቅርብ አመታት በመጽሐፍ /Code/ መልክ የታተሙ የፌዴራል ሕጎች የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግና የወንጀል ሕጉ ናቸው፡፡

Read more...

ሰበር የነፈገውን ፍትሕ ከየት ያገኙታል?

E-mail Print PDF

በፌ/ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በተሰጠ ትዕዛዝ ላይ የተሰጠ ትችት

በጌታሁን ወርቁ

የሥራ ጓደኛዬ የእህቱ ጉዳይ በጣም አስጨንቆት አወጋኝ፡፡

Read more...

በውኑ ባንኮች የሰጡትን ብድር በመሰብሰባቸው ለተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት ሊመዘገቡ ይገባልን?

E-mail Print PDF
User Rating: / 1
PoorBest 

በጌታሁን ወርቁ

ለዚህ ሐሳብ መነሻ የሆነው የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ጥቅምት 3 ቀን 2003 ዓ.ም. ለሁሉም ባንኮች የጻፈው ደብዳቤ ነው፡፡

Read more...

የሥራ መሪ የሥራ ዋስትናና መብቶች በሕጉ ምን ያህል ተከብረዋል?

E-mail Print PDF

በጌታሁን ወርቁ

የኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት ለግለሰብ እንዲከበሩ ካረጋገጣቸው መብቶች /ሰብዓዊ መብቶች/ አንዱ የሥራ መብት ነው፡፡

Read more...

Page 1 of 10

  • «
  •  Start 
  •  Prev 
  •  1 
  •  2 
  •  3 
  •  4 
  •  5 
  •  6 
  •  7 
  •  8 
  •  9 
  •  10 
  •  Next 
  •  End 
  • »