Wednesday, Jun 19th

English Version

Error
  • Error loading feed data.

በህግ አምላክ - Law

የጋራ የባንክ ሒሳብ አስተዳደር በባንኮች አሠራር

E-mail Print PDF

በጌታሁን ወርቁ

የጋራ የባንክ ሒሳብ ሁለት ወይም ከዚያ በላይ በሆኑ ሰዎች ስም ሒሳብ ተከፍቶ የሚንቀሳቀስበት የባንክ ሥርዓት ነው፡፡

Read more...

ለባንክ ዳይሬክተሮች ቦርድ ከብሔራዊ ባንክ የተሰጠ የገና ስጦታ

E-mail Print PDF

በጌታሁን ወርቁ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባለፉት ሦስት ዓመታት መመሪያዎችን /Directives/ በማውጣትና በማስፈጸም እንዲሁም አዳዲስ የባንክ ሥራዎች ላይ ረቂቅ አዋጅ በማዘጋጀት በትጋት በመንቀሳቀስ ላይ ነው፡፡

Read more...

በንግድ አሠራርና በሸማቾች ጥበቃ አዋጅ የተከለከሉ ድርጊቶች

E-mail Print PDF

በዮሴፍ ሣህለ ሥላሴ
በቅርቡ መንግሥት በኢትዮጵያ ለተከሰተው የዋጋ ንረትና የኑሮ ውድነት እንደ መፍትሔ ይሆን ዘንድ፣ በ16 የፍጆታ ዕቃዎች ላይ የዋጋ ተመን በማውጣት ዕርምጃ ወስዷል፡፡ ለመሆኑ መንግሥት የወሰደው ዕርምጃ ከንግድ አሠራርና ከሸማቾች ጥበቃ አዋጅ አንጻር እንዴት ይታያል፣ በአዋጁ ሸማቾችን ከመጠበቅ አንጻር ድርጊቶች ምንድን ናቸው? የሚለውን ነጥቦች በማንሳት ለመዳሰስ እንሞክራለን፡፡

Read more...

የመጥፋት ማስታወቂያና የጠፋው ሰው መመለስ ሕጋዊ ውጤቶች

E-mail Print PDF

በዮሴፍ ጌታቸው

ኃላፊነትን ከሚያቋቁሙ በሕግ የተጠበቁ መብትና ግዴታዎችን ከሚደነግጉ ስለ ሰውና ስለ ሰዎች የሚዘረዝረው የሕግ ክፍል፣ ሰው ከተወለደበት ቀን አንስቶ እስከሚሞትበት ቀን ድረስ የሕግ መብት እንዳለው የፍትሐ ብሔር ሕግ ቁጥር 1 ያመለክታል፡፡

Read more...

ኢትዮጵያ ያፀደቀቻቸው ዓለም አቀፍና አኅጉራዊ የሰብዓዊ መብቶች ስምምነቶች አተገባበር በኢትዮጵያ ፍርድ ቤቶች

E-mail Print PDF

በዮሴፍ ሳህለሥላሴ

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ከሕግና ፍትሕ ሥርዓት ምርምር ተቋም ጋር በመተባበር ታኅሣሥ 19 ቀን 2003 ዓ.ም. በሒልተን ሆቴል ከተለያዩ የፍትሕ አካላት ጋር ‹‹ኢትዮጵያ ያፀደቀቻቸው ዓለም አቀፍና አኅጉራዊ ስምምነቶች አተገባበር በኢትዮጵያ ፍርድ ቤቶች›› በሚል ርዕስ የሁለት ቀን አውደ ምክክር አድርጓል፡፡

Read more...

የደንበኛን መረጃ ለሦስተኛ ወገን አሳልፎ መስጠት በባንክ አሠራር ሲፈተሽ

E-mail Print PDF

በጌታሁን ወርቁ

ሕግ በሞያ ወይም በሥራ ምክንያት የታወቀ የደንበኛ መረጃን ሚስጥር የመጠበቅ ግዴታ በተለያዩ አካላት ላይ ይጥላል፡፡

Read more...

ባንክ ውስጥ ያለ ገንዘብ ሕይወትን ካልታደገ ምን ይበጃል?

E-mail Print PDF
User Rating: / 1
PoorBest 

በጌታሁን ወርቁ

ወ/ሮ መቅደስ ተክሌ /ስማቸው ለጽሑፉ የተቀየረ/ በልብ ሕመም ሲሰቃዩ ሁለት ዓመታት አለፋቸው፡፡

Read more...

የባንክ ሥራ አዋጅ 598/2000

E-mail Print PDF

ክፍል ስድስት
ስለፋይናንስ መዝገቦችና ስለውጭ ኦዲት ምርመራ
23. ስለፋይናንስ መዝገቦች

Read more...

የዳኝነት ሥነ ምግባር

E-mail Print PDF

(በዮሴፍ ሳህለሥላሴ)

ዳኞች በፍትሕ ሥርዓት ውስጥ ዋነኛ ተዋናይ ናቸው፡፡ ሕግን ይተረጉማሉ፣ ፍርድ ቤት የሚቀርቡ ማስረጃዎችን ይመዝናሉ እንዲሁም የክርክር ሂደቱን ይቆጣጠራሉ፡፡

Read more...

የባንክ ሥራ አዋጅ 592/2000

E-mail Print PDF

ክፍል አምስት
የፋይናንስ ግዴታዎችና ገደቦች
18. ተፈላጊውን ካፒታል ስለመያዝ

Read more...

Page 2 of 10