(በዮሴፍ ሳህለ ሥላሴ)
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሐምሌ 7 ቀን 2002 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መሠረታዊ ሠራተኞች ማኅበርና በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መካከል በይግባኝ የቀረበውን የደመወዝ ጥቅማ ጥቅም ጉዳይ የማየት ስልጣን ያለው የማነው? የሚለውን ጥያቄ የመለሰበትን ፍርድ ሰጥቷል፡፡
በህግ አምላክ - Law
መረጃ የማግኘት መብት
(በዮሴፍ ሳህለሥላሴ)
መረጃ የማግኘት መብት መሠረታዊ ከሚባሉት የሰብዓዊ መብቶች ውስጥ ይካተታል፡፡ በተያያዘ የመረጃ ነጻነት የዲሞክራሲያዊ ኅብረተሰብ መገለጫ ከሆኑት ነጻነቶች ዋነኛው መሆኑ ግልጽ ነው፡፡
Read more...
መረጃ የማግኘት መብት መሠረታዊ ከሚባሉት የሰብዓዊ መብቶች ውስጥ ይካተታል፡፡ በተያያዘ የመረጃ ነጻነት የዲሞክራሲያዊ ኅብረተሰብ መገለጫ ከሆኑት ነጻነቶች ዋነኛው መሆኑ ግልጽ ነው፡፡
አዋጅ ቁጥር 559/2000
የተሽከርካሪ አደጋ የሦስተኛ ወገን መድን ዋስትና አዋጅ
ክፍል አራት
የመድን ዋስትና የመሸፈን ኃላፊነት
15. የመድን ገቢው ግዴታዎች
Read more...
ክፍል አራት
የመድን ዋስትና የመሸፈን ኃላፊነት
15. የመድን ገቢው ግዴታዎች
ውርስ ማጣራትና የወራሽነት ሰርተፊኬት መስጠት ከፍርድ ቤት ሥልጣን አንፃር ሲቃኝ
(በፌ/ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የሕግ ትርጉም ላይ የተደረገ አጭር ምልከታ)
ፊልጶስ ዓይናለም
የኢትዮጵያ የውርስ ሕግ በፍትሐ ብሔሩ ሕግ ከአንቀጽ 826 እስከ 1125 በተደነገጉት 300 አንቀጾች የሚመራ ነው፡፡
Read more...
ፊልጶስ ዓይናለም
የኢትዮጵያ የውርስ ሕግ በፍትሐ ብሔሩ ሕግ ከአንቀጽ 826 እስከ 1125 በተደነገጉት 300 አንቀጾች የሚመራ ነው፡፡
አዋጅ ቁጥር 559/2000 የተሽከርካሪ አደጋ የሦስተኛ ወገን መድን ዋስትና አዋጅ
ክፍል ሦስት
ስለመድን ምስክር ወረቀት
9. የምስክር ወረቀት ስለመስጠት
1. የመድን ኩባንያ የመድን ፖሊሲ ለመድን ገቢው በሚሰጥበት ጊዜ የመድን ምስክር ወረቀትም አብሮ መሰጠት አለበት፡፡
Read more...
ስለመድን ምስክር ወረቀት
9. የምስክር ወረቀት ስለመስጠት
1. የመድን ኩባንያ የመድን ፖሊሲ ለመድን ገቢው በሚሰጥበት ጊዜ የመድን ምስክር ወረቀትም አብሮ መሰጠት አለበት፡፡
የይቅርታ ፅንሰ ሐሳብ
(በዮሴፍ ሳህለ ሥላሴ)
የወንጀል ድርጊት የአንድን ኅብረተሰብ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ እንቅስቃሴን አደጋ ላይ የሚጥል ማኅበራዊ ችግር ነው፡፡
Read more...
የወንጀል ድርጊት የአንድን ኅብረተሰብ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ እንቅስቃሴን አደጋ ላይ የሚጥል ማኅበራዊ ችግር ነው፡፡
አዋጅ ቁጥር 559/2000 ስለተሽከርካሪ አደጋ የሦስተኛ ወገን መድን ዋስትና የወጣ አዋጅ
ክፍል ሁለት
የመድን ፖሊሲ
4. የሦስተኛ ወገን መድን ፖሊሲ ስለመስጠት
1. የተሽከርካሪ አደጋ የሦስተኛ ወገን መድን ፖሊሲ ሊሰጥ የሚችለው በኢንሹራንስ ኩባንያዎች ብቻ ይሆናል፤
Read more...
የመድን ፖሊሲ
4. የሦስተኛ ወገን መድን ፖሊሲ ስለመስጠት
1. የተሽከርካሪ አደጋ የሦስተኛ ወገን መድን ፖሊሲ ሊሰጥ የሚችለው በኢንሹራንስ ኩባንያዎች ብቻ ይሆናል፤
ውርስን በተመለከተ የሰበር ሰሚ ፍርድ
- ወ/ሮ ሰላማዊት ኃይሌ ይባላሉ፡፡ የሟች የወ/ሮ መብራት መአሸ አብተጽዮን ልጅ ናቸው፡፡ አቶ ፍቃዱ ተስፋዬ እና አቶ ሙሴ ዮሴፍ የሚባሉ ወንድሞች እና ሁለት እህቶች አሏቸው፡፡
Read more...
ስለተሽከርካሪ አደጋ የሦስተኛ ወገን መድን ዋስትና የወጣ አዋጅ
በተሽከርካሪ ምክንያት እየደረሰ ያለው አደጋ በየጊዜው እየጨመረ በመምጣት ላይ ስለሆነ:
በተሽከርካሪ አደጋ ምክንያት የሚደርሰው የሰው ሞት፣ የአካል ጉዳትና የንብረት ኪሳራ ማኅበራዊ ችግር የሚያስከትል ስለሆነ:
Read more...
በተሽከርካሪ አደጋ ምክንያት የሚደርሰው የሰው ሞት፣ የአካል ጉዳትና የንብረት ኪሳራ ማኅበራዊ ችግር የሚያስከትል ስለሆነ:
More Articles...
Page 5 of 10


