Wednesday, Jun 19th

English Version

Error
  • Error loading feed data.

ዜና- News

ኢዴፓ በወረቀት ላይ የተጣለው ቀረጥ እንዲነሳ ጠየቀ

E-mail Print PDF
User Rating: / 3
PoorBest 

በብርቱካን ፈንታ

በቅርቡ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት በጋዜጦች የማሳተሚያ ዋጋ ላይ ያደረገው እስከ 45 በመቶ የሚደርስ ጭማሪን መሠረት በማድረግ፣ የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) መንግሥት በወረቀትና የሕትመት ውጤቶች ላይ የተጣለውን ቀጥተኛና ቀጥተኛ ያልሆኑ ቀረጦች እንዲያነሳ ጠየቀ፡፡

Read more...

የመኢአድ ተከሳሾች የመከላከያ ምስክሮቻቸውን አሰሙ

E-mail Print PDF

በታምሩ ጽጌ

በመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ፓርቲ ላይ ተፈጽሟል በተባለ ወንጀል ተጠርጥረው ክስ የተመሰረተባቸው ዶ/ር ታዴዎስ ቦጋለና አቶ ግርማ ነጋ፣ የመከላከያ ምስክሮቻቸውን በትናንትናው ዕለት በፌዴራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ 6ኛ ወንጀል ችሎት አቅርበው አሰሙ፡፡

Read more...

ዳያስፖራውና መንግሥት በዳያስፖራ ሕግ መውጣት ላይ ተስማሙ

E-mail Print PDF

- ከፍተኛ ባልሥልጣናት ወደ አሜሪካና ካናዳ እየሄዱ ነው

በታምሩ ጽጌ

የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢሕአዴግ) ከሁለት ሳምንታት በፊት ባደረገው መደበኛ ስብሰባው በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን የሚመለከት ሕግ እንዲወጣ ስምምነት ላይ መድረሱን ምንጮች ለሪፖርተር ገለጹ፡፡

Read more...

መለስ የአንድነት አባላትን በአመፅ ቀስቃሽነት አስጠነቀቁ

E-mail Print PDF
User Rating: / 6
PoorBest 

መድረክ በመቀሌ ሕዝባዊ ስብሰባ ጠራ

በየማነ ናግሽ

ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ዛሬ ከፓርላማ አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች በሰጡት ምላሽ፣ በተለይ የአንድነት ለፍትሕና ለዴሞክራሲ ፓርቲ አባላት በኢትዮጵያ አመፅ ለመቀስቀስ እየተንቀሳቀሱ መሆኑን መንግሥት ማረጋገጡን ገልጸው፣ በአባላቱ ላይ ዕርምጃ ይወሰዳል ሲሉ አስጠንቅቀዋል፡፡

Read more...

ታላቁ ግድብና የዓባይ ትኩሳት

E-mail Print PDF
User Rating: / 38
PoorBest 

ኢትዮጵያ ከውኃ 45ሺሕ ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል የማግኘት ተስፋ እንዳላት ቢነግርም፣ በአሁኑ ጊዜ ከ12 የኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች እያመነጨችው ያለችው ሁለት ሺሕ ሜጋ ዋት ብቻ ነው፡፡

Read more...

ግብፅ የታላቁን ሚሊኒየም ግድብ ጥናት ጠየቀች

E-mail Print PDF
User Rating: / 12
PoorBest 

‹‹ከግብፅ ጋር በተናጠል አንደራደርም›› የኢትዮጵያ መንግሥት

በዘካሪያስ ስንታየሁ

ግብፅ ኢትዮጵያ የምትገነባውን የታላቁ ሚሊኒየም ግድብ የቴክኒክና የአካባቢ ዝርዝር ጥናት እንድታቀርብላት ጠየቀች፡፡

Read more...

የባንኮች የብድር ገደብ ተነሳ

E-mail Print PDF
User Rating: / 2
PoorBest 

በአስራት ሥዩም

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በንግድ ባንኮች ላይ ላለፉት ሁለት ዓመታት ተጥሎ የነበረውን የብድር ገደብ ከነገ ጀምሮ ማንሳቱን ባለፈው ዓርብ ለባንኮቹ ፕሬዚዳንቶች አስታወቀ፡፡

Read more...

መድረክ የሰብዓዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶች ጥሰት ተባብሷል አለ

E-mail Print PDF
User Rating: / 2
PoorBest 

- ብሔራዊ የውይይት መድረክ እንዲደረግ ጥሪ አቀረበ

በኃይሌ ሙሉ

ገዢው ፓርቲ ኢሕአዴግ በዜጐች ላይ እየፈጸመው ያለው የሰብዓዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶች ጥሰት ከመቼውም ጊዜ በላይ ተባብሶ መቀጠሉንና የሚፈጸመው ይህ ግፍም ጽዋው ሞልቶ እየፈሰሰ መሆኑን፣ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ አስታወቀ፡፡

Read more...

ንግድ መርከብ የአልግሎት ክፍያ ዋጋ እንድጨምር ግፊት እየተደረገብኝ ነው አለ

E-mail Print PDF

በኃያል ዓለማየሁና በቃለየሱስ በቀለ

ከኢትዮጵያ ንግድ መርከብ ጋር ውል ያላቸው ዓለም አቀፍ የኢንሹራንስ ኩባንያዎች፣ ንግድ መርከቡ ለጭነት በሚያስከፍለው ዋጋ ላይ በባህር ላይ ዘራፊዎች ሊደርስ የሚችል ጥቃትን ታሳቢ ያደረገ ዋጋ (ፓይሬሲ ሰርቻርጅ) እንዲያካትት ጫና እያደረጉበት መሆኑን፣ የንግድ መርከቡ የሕግ፣ የኢንሹራንስና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ያሬድ ሽፈራው ለሪፖርተር ገለጹ፡፡

Read more...

ኢትዮጵያ በኤርትራ መንግሥት ላይ ያላትን ስጋት አሜሪካ እጋራለሁ አለች

E-mail Print PDF
User Rating: / 4
PoorBest 

በአስራት ሥዩም

የኢትዮጵያ መንግሥት የኤርትራ መንግሥትን በተመለከተ የሚከተለውን ፖሊሲ መቀየሩንና ከእሳት ማጥፋት ወደ ዘላቂ መፍትሔ መሸጋገሩን መግለጹን ተከትሎ፣ በአፍሪካ ቀንድ ላይ ያለውን የፀጥታ ስጋት የአሜሪካ መንግሥትም እንደሚጋራው አስታወቀ፡፡

Read more...

Page 3 of 148