- ‹‹ኢንተርኔት የሚቋረጠው ፋይበር ኦፕቲክስ ሲቆረጥ ብቻ ነው›› ኢትዮ ቴሌኮም
በታምሩ ጽጌ
ከፍተኛ የሥራ አመራሩ በፈረንሳዮች ተተክቶ መሥራት ከጀመረ አራት ወራትን ያስቆጠረው ኢትዮ ቴሌኮም ከመጋቢት 23 ቀን 2003 ዓ.ም. ጀምሮ በአገልግሎቱ ቅናሽና ጭማሪ ማድረጉን አስታወቀ፡፡
ዜና- News
ለሐራጅ የቀረበው ሕንፃ አራት ይገባኛል ባዮችን አፋጧል
በታምሩ ጽጌ
የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 11ኛ ወንጀል ችሎት እግድ የጣለበትና በጠቅላይ ፍርድ ቤት በቃል ክርክር ተደርጐበት በቀጠሮ ላይ ያለ ባለዘጠኝ ፎቅ ሕንፃን ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ በሐራጅ እንዲሸጥ ማስተዋወቅ መጀመሩን፣ የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ዓቃቤ ሕግ፣ መከታ ሪል ስቴት ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበርና ማገርኮን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ተቃወሙ፡፡
Read more...
የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 11ኛ ወንጀል ችሎት እግድ የጣለበትና በጠቅላይ ፍርድ ቤት በቃል ክርክር ተደርጐበት በቀጠሮ ላይ ያለ ባለዘጠኝ ፎቅ ሕንፃን ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ በሐራጅ እንዲሸጥ ማስተዋወቅ መጀመሩን፣ የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ዓቃቤ ሕግ፣ መከታ ሪል ስቴት ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበርና ማገርኮን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ተቃወሙ፡፡
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አንበሳ ኢንሹራንስን ከሰሰ
በለምለም ፀጋይ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መጋቢት 1 ቀን 2003 ዓ.ም. በአንበሳ ኢንሹራንስ ኩባንያ ላይ የ3,202,794.76 ብር ክስ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዘጠነኛ ፍትሐ ብሔር ችሎት አቀረበ፡፡
Read more...
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መጋቢት 1 ቀን 2003 ዓ.ም. በአንበሳ ኢንሹራንስ ኩባንያ ላይ የ3,202,794.76 ብር ክስ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዘጠነኛ ፍትሐ ብሔር ችሎት አቀረበ፡፡
ለአነስተኛ ተከፋይ የመንግሥት የልማት ድርጅት ሠራተኞች የደመወዝ ጭማሪ ሊደረግ ነው
በዳዊት ታዬ
ለመንግሥት የልማት ድርጅት ሠራተኞች የደመወዝ ጭማሪ እንዲደረግ የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን (ኢሠማኮ) ለጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ያቀረበው ጥያቄው ምላሽ አገኘ፡፡
የናይጄርያ አውሮፕላን ተሸጦ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ እንዲከፈል ተወሰነ
በለምለም ፀጋይ
ንብረትነቱ የናይጄሪያው ትራንስ ሰሐራን አየር መንገድ ንብረት የሆነ አውሮፕላን ተሸጦ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ እንዲከፈል ሲል የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 8ኛ ፍትሐ ብሔር ችሎት መጋቢት 6 ቀን 2003 ዓ.ም. ትዕዛዝ አስተላለፈ፡፡
Read more...
ንብረትነቱ የናይጄሪያው ትራንስ ሰሐራን አየር መንገድ ንብረት የሆነ አውሮፕላን ተሸጦ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ እንዲከፈል ሲል የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 8ኛ ፍትሐ ብሔር ችሎት መጋቢት 6 ቀን 2003 ዓ.ም. ትዕዛዝ አስተላለፈ፡፡
የኢትዮጵያ ዋነኛ ከተሞች ለመሬት መንቀጥቀጥ ተጋላጭነታቸው ከፍተኛ መሆኑ ታወቀ
- ችግሩ ቢፈጠር መቋቋም የማይችሉ ሕንፃዎች ብዙ ናቸው
በታምሩ ፅጌ
በስምጥ ሸለቆ ጫፍና ወለል ላይ የሚገኙት የኢትዮጵያ ዋና ዋና የሚባሉ ከተሞች ለመሬት መንቀጥቀጥ ተጋላጭነታቸው ከፍተኛ መሆኑን አንድ የመሬት መንቀጥቀጥ ሳይንስ ባለሙያ ለሪፖርተር ገለጹ፡፡
Read more...
በታምሩ ፅጌ
በስምጥ ሸለቆ ጫፍና ወለል ላይ የሚገኙት የኢትዮጵያ ዋና ዋና የሚባሉ ከተሞች ለመሬት መንቀጥቀጥ ተጋላጭነታቸው ከፍተኛ መሆኑን አንድ የመሬት መንቀጥቀጥ ሳይንስ ባለሙያ ለሪፖርተር ገለጹ፡፡
ፈቃድ የተሰረዘበት ድርጅት አቤቱታዬ ምላሽ በማጣቱ አደጋ ውስጥ ነኝ አለ
‹‹የጉዳዩን ቦርዱ በጥልቀት እየመረመረው ነው›› የበጎ አድራጎት ማኅበራትና ድርጅቶች ኤጀንሲ
በብርቱካን ፈንታ
በበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማኅበራት ኤጀንሲ ዳግም ምዝገባ ወቅት መሟላት የነበረባቸውን መስፈርቶች አላሟላም ተብሎ ፈቃዱ የተሰረዘበት ኢንተርናሽናል ኢስላሚክ ሪሊፍ ኦርጋናይዜሽን፣ በኢትዮጵያ ለቦርዱ ያቀረበው አቤቱታ ምላሽ ባለማግኘቱ የድርጅቱ ህልውና አደጋ ውስጥ መሆኑን የድርጅቱ ኃላፊዎች አስታወቁ፡፡
Read more...
በብርቱካን ፈንታ
በበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማኅበራት ኤጀንሲ ዳግም ምዝገባ ወቅት መሟላት የነበረባቸውን መስፈርቶች አላሟላም ተብሎ ፈቃዱ የተሰረዘበት ኢንተርናሽናል ኢስላሚክ ሪሊፍ ኦርጋናይዜሽን፣ በኢትዮጵያ ለቦርዱ ያቀረበው አቤቱታ ምላሽ ባለማግኘቱ የድርጅቱ ህልውና አደጋ ውስጥ መሆኑን የድርጅቱ ኃላፊዎች አስታወቁ፡፡
ኤርምያስ አመልጋ ከቦርድ አባልነት የታገዱበትን ምክንያት ተቃወሙ
በዳዊት ታዬ
የዘመን ባንክ አክሲዮን ማኅበር ዋና አደራጅና የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሊቀመንበር በመሆን ሲያገለግሉ የቆዩትና በብሔራዊ ባንክ ትዕዛዝ ከቦርድ አባልነታቸው እንዲታገዱ የተደረጉት አቶ ኤርሚያስ አመልጋ፣ የታገዱበትን ምክንያት በመቃወም ለብሔራዊ ባንክ ደብዳቤ መጻፋቸው ተጠቆመ፡፡
“በታላቁ የሚሊኒየም ግድብ የደኅንነት ጥያቄ አያሰጋንም” ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ
በየማነ ናግሽ
ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ኢትዮጵያ በዓባይ ላይ ግድብ እንዳትሠራ የተለያዩ እንቅስቃሴ የሚያካሂዱትን “አክራሪ” ያሉዋቸውን የአካባቢ ተቆርቋሪዎችና አንዳንድ የግብፅ ፖለቲከኞች አምርረው ነቀፉ፡፡
የጋዜጠኞች ማኅበራት የጋዜጠኞች ህልውና እንዳሳሰባቸው ገለጹ
በብርሃኑ ፈቃደ
የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች ማኅበር ከኢትዮጵያ ነፃ ጋዜጠኞች ጋር በጥምረት በሰጡት መግለጫ የሕትመት ዋጋ በከፍተኛ ደረጃ መጨመሩን ተከትሎ የጋዜጠኞች ህልውና እንዳሳሰባቸው ገለጹ፡፡
More Articles...
Page 4 of 148


