በዘካሪያስ ስንታየሁ
ለጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ከ80 ሚሊዮን ብር በላይ የሚፈጅ ዘመናዊ ቤት በአራት ኪሎ የምኒልክ ቤተ መንግሥት ውስጥ እየተገነባላቸው ነው፡፡
ዜና- News
ሚኒ ባሶችን ከውጭ ለማስገባት የተፈቀደው የቀረጥ ነፃ መብት ተነሳ
በኃያል ዓለማየሁ
በመስተንግዶ ዘርፍ ለተሠማሩ ድርጅቶች ሚኒ ባሶችን ከውጭ ለማስገባት ተፈቅዶ የነበረው የቀረጥ ነፃ መብት ተነሳ፡፡
Read more...
በመስተንግዶ ዘርፍ ለተሠማሩ ድርጅቶች ሚኒ ባሶችን ከውጭ ለማስገባት ተፈቅዶ የነበረው የቀረጥ ነፃ መብት ተነሳ፡፡
ሰሜን ጐንደር ውስጥ በ774 ሺሕ ብር ሙስና የተጠረጠሩ ኃላፊዎች ታሠሩ
- በ668 ሺሕ ብር የተሰጠ ኮንትራትም በ115 ሺሕ ብር እንዲሠራ ተደረገ
በታምሩ ጽጌ
ከተቆረቆረች 400ኛ ዓመቷን ባለፈው ዓመት በጥር ወር 2002 ዓ.ም. ያከበረችውና በሰሜን ጐንደር ዞን ውስጥ የምትገኘው የዳባት ወረዳ ከተማ የውኃ አገልግሎት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ፣ የቴክኒክ ቁጥጥር ባለሙያና አንድ ባለሀብት ከ774 ሺሕ ብር በላይ ከተገዛ ንብረት ጋር በተያያዘ በሙስና ተጠርጥረው ከታሰሩ በኋላ ክስ ተመሠረተባቸው፡፡
Read more...
በታምሩ ጽጌ
ከተቆረቆረች 400ኛ ዓመቷን ባለፈው ዓመት በጥር ወር 2002 ዓ.ም. ያከበረችውና በሰሜን ጐንደር ዞን ውስጥ የምትገኘው የዳባት ወረዳ ከተማ የውኃ አገልግሎት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ፣ የቴክኒክ ቁጥጥር ባለሙያና አንድ ባለሀብት ከ774 ሺሕ ብር በላይ ከተገዛ ንብረት ጋር በተያያዘ በሙስና ተጠርጥረው ከታሰሩ በኋላ ክስ ተመሠረተባቸው፡፡
ጥጥ አምራቾችና ላኪዎች አንድ ቢሊዮን ብር ብድር ሊያገኙ ነው
በውድነህ ዘነበ
የጥጥ እርሻ ባለቤቶች በዚህ ሳምንት ከግብርና ሚኒስቴር፣ ከኢትዮጵያ ልማት ባንክና ከኒያላ ኢንሹራንስ ጋር በሚያካሂዱት ስብሳባ ምናልባት በአገሪቱ ለመጀመሪያ ጊዜ፣ በኮንትራት ስምምነት የሚቀርብ አንድ ቢሊዮን ብር የሚጠጋ ብድር ሊያገኙ እንደሚችሉ የሪፖርተር ምንጮች ገለጹ፡፡
Read more...
የጥጥ እርሻ ባለቤቶች በዚህ ሳምንት ከግብርና ሚኒስቴር፣ ከኢትዮጵያ ልማት ባንክና ከኒያላ ኢንሹራንስ ጋር በሚያካሂዱት ስብሳባ ምናልባት በአገሪቱ ለመጀመሪያ ጊዜ፣ በኮንትራት ስምምነት የሚቀርብ አንድ ቢሊዮን ብር የሚጠጋ ብድር ሊያገኙ እንደሚችሉ የሪፖርተር ምንጮች ገለጹ፡፡
መንግሥት ከቱርክ ኩባንያ ጋር በሽርክና ፋብሪካ አቋቋመ
- በ70 ሚሊዮን ዶላር የጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካ እየገነባ ነው
በውድነህ ዘነበ
መንግሥት ከቱርኩ ግዙፍ ኩባንያ ሴሌን ቴክስ ጋር በሽርክና አዲስ የጨርቃ ጨርቅ አክሲዮን ኩባንያ አቋቋመ፡፡
Read more...
በውድነህ ዘነበ
መንግሥት ከቱርኩ ግዙፍ ኩባንያ ሴሌን ቴክስ ጋር በሽርክና አዲስ የጨርቃ ጨርቅ አክሲዮን ኩባንያ አቋቋመ፡፡
ሕፃን ልጅ የጠለፈችው በእስራት ተቀጣች
- ተጠላፊዋ ሕፃን አልተገኘችም
በለምለም ፀጋይ
የፌዴራል የመጀመርያ ፍርድ ቤት ሰባተኛ ወንጀል ችሎት መጋቢት 8 ቀን 2003 ዓ.ም. በዋለው ችሎት፣ ለአካለ መጠን ያልደረሰች ልጅን በመጥለፍ ወንጀል ጥፋተኛ ባላት በወይዘሪት ይመናሹ ቱባ ላይ የስድስት ዓመት ከስድስት ወር የእስራት ቅጣት አስተላለፈ፡፡
Read more...
በለምለም ፀጋይ
የፌዴራል የመጀመርያ ፍርድ ቤት ሰባተኛ ወንጀል ችሎት መጋቢት 8 ቀን 2003 ዓ.ም. በዋለው ችሎት፣ ለአካለ መጠን ያልደረሰች ልጅን በመጥለፍ ወንጀል ጥፋተኛ ባላት በወይዘሪት ይመናሹ ቱባ ላይ የስድስት ዓመት ከስድስት ወር የእስራት ቅጣት አስተላለፈ፡፡
የመኢአድ ክስ ለብይን ተቀጠረ
በታምሩ ጽጌ
የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ከፍተኛ አመራር በሆኑት ዶ/ር ታዴዎስ ቦጋለና በአቶ ግርማ ነጋ ላይ ብይን ለመስጠት መጋቢት 8 ቀን 2003 ዓ.ም. በዋለው ችሎት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ፡፡
Read more...
የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ከፍተኛ አመራር በሆኑት ዶ/ር ታዴዎስ ቦጋለና በአቶ ግርማ ነጋ ላይ ብይን ለመስጠት መጋቢት 8 ቀን 2003 ዓ.ም. በዋለው ችሎት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ፡፡
በብሔራዊ ባንክ ትዕዛዝ የዘመን ባንክ ቦርድ ሊቀመንበርና ምክትላቸው ተነሱ
• የቦርድ አባላት ምርጫ እንደገና ይደረጋል
በዳዊት ታዬ
በብሔራዊ ባንክ ትዕዛዝ የዘመን ባንክ አክሲዮን ማኀበር የዳይሬክተሮች ቦርድ ከምስረታው ጀምሮ የቦርድ ሊቀመንበር በነበሩት አቶ ኤርሚያስ አመልጋንና በምክትል ሊቀመንበሩ አቶ ተክሌ አለምነህ ምትክ አዲስ አመራሮች ተመርጠዋል፡፡
Read more...
በዳዊት ታዬ
በብሔራዊ ባንክ ትዕዛዝ የዘመን ባንክ አክሲዮን ማኀበር የዳይሬክተሮች ቦርድ ከምስረታው ጀምሮ የቦርድ ሊቀመንበር በነበሩት አቶ ኤርሚያስ አመልጋንና በምክትል ሊቀመንበሩ አቶ ተክሌ አለምነህ ምትክ አዲስ አመራሮች ተመርጠዋል፡፡
የ52 የውኃ ቦኖዎች አስተዳደር ጭቅጭቅ አስነሳ
“ውኃው እየተዳደረ ያለው በአንዲት ግለሰብ በመሆኑ እየተበዘበዝን ነው” የዳሎቻ ወረዳ ነዋሪዎች
“የማስተዳድረው እኔ ሳልሆን የማኅበሩ ቦርድ አመራር ነው” የዳሎቻ ወረዳ ሴቶች ውኃ ማኅበር ዋና ሥራ አስኪያጅ
“በሕዝቡ ላይ የጨመሩትን ታሪፍ ጣልቃ በመግባት እንዲቀንሱ አድርገናል” የስልጤ ዞን አስተዳደር
በብርቱካን ፈንታ
Read more...
“የማስተዳድረው እኔ ሳልሆን የማኅበሩ ቦርድ አመራር ነው” የዳሎቻ ወረዳ ሴቶች ውኃ ማኅበር ዋና ሥራ አስኪያጅ
“በሕዝቡ ላይ የጨመሩትን ታሪፍ ጣልቃ በመግባት እንዲቀንሱ አድርገናል” የስልጤ ዞን አስተዳደር
በብርቱካን ፈንታ
የታክሲዎች የቀጣና ስምሪት ጥናት ተተቸ
- ‹‹አንድ ተራ አስከባሪ በቀን ከ3,000 እስከ 5,000 ብር ያገኛል›› የመንገድና ትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊ
በታምሩ ጽጌበአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንገድና ትራንስፖርት ቢሮ በከተማው የሚገኙትን 8,500 ታክሲዎችን በአምስት ቀጣናዎች ለማሠማራት ያጠናው ጥናት የተሟላና ችግርን የሚቀርፍ ሳይሆን፣ ችግሩን ይበልጥ ሊያባብስ እንደሚችል ቢሮው በከተማ አስተዳደሩ መሰብሰቢያ አዳራሽ መጋቢት 8 ቀን 2003 ዓ.ም. ከባለድርሻ አካላት ጋር ባደረገው ውይይት ላይ ተጠቆመ፡፡
More Articles...
Page 9 of 148


