Sunday, May 19th

English Version

Error
  • Error loading feed data.

የግል ድርጅቶች ጡረታ ፈንድ የፈጠረው ብዥታ

E-mail Print PDF
User Rating: / 8
PoorBest 

 

በዳዊት ታዬና በኃይሌ ሙሉ

መንግሥት ያዘጋጀው የግል ድርጅቶች ሠራተኞች ጡረታ ፈንድ ረቂቅ አዋጅ ሰሞኑን ለተወካዮች ምክር ቤት ቀርቧል፡፡ ረቂቅ አዋጁ በፕሮቪደንት ፈንድ ታቅፈው ላልነበረ የግል ድርጅት ሠራተኞች ዋስትና እንደሚሰጥ የማኅበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ይገልጻል፡፡

Read more...

‹‹በጡረታ ፈንድ ውስጥ የእኔ የሚባል ገንዘብ የለም››

E-mail Print PDF
User Rating: / 1
PoorBest 

 

ሰሞኑን ለተወካዮች ምክር ቤት የቀረበውን የግል ድርጅቶች የጡረታ ፈንድ ረቂቅ አዋጅ በተመለከተ ከተቃዋሚ ፓርቲ ብቸኛው የፓርላማ አባል ከሆኑት አቶ ግርማ ሰይፉ ጋር ባለፈው ሳምንት እትማችን ቆይታ ማድረጋችን ይታወሳል፡፡

Read more...

ጥቂት ስለስቶክ ገበያ

E-mail Print PDF
User Rating: / 1
PoorBest 

በክንፈ በረረ

በእንግሊዝኛ ቋንቋ እ.ኤ.አ መጋቢት 27 ቀን 2011 በካፒታል ጋዜጣ ላይ ስለ “Secondary Market” የተጻፈውን ጽሁፍ ሳነብ ይህንን መጣጥፍ እንዳዘጋጅ ገፋፋኝ፡፡

Read more...

አሽራፍ በአንድ ቢሊዮን ብር ያስገነባቸው ፋብሪካዎች ተመረቁ

E-mail Print PDF
User Rating: / 4
PoorBest 

በጋዜጣው ሪፖርተር

አሽራፍ የተሰኘው የሱዳን የግብርናና የኢንዱስትሪ ኩባንያዎች ግሩፕ በባህርዳር ከተማ አንድ ቢሊዮን ብር ኢንቨስት አድርጐ ያስገነባቸው ሰባት ፋብሪካዎች ባለፈው ሰኞ ተመረቁ፡፡

Read more...

ባንኮችን ያስጨነቀው የቦንድ ግዢ

E-mail Print PDF
User Rating: / 4
PoorBest 

በዳዊት ታዬና በአስራት ሥዩም

ባለፉት ሁለት ዓመታት ከባንኮች ብድር ለማግኘት ተደጋጋሚ ምልልሶችን ሲያደርጉ ከነበሩ ብድር ጠያቂዎች መካከል አንዱ አቶ ወንድወሰን በላይ ናቸው፡፡ በቦሌ ክፍለ ከተማ አነስተኛ ሕንፃ በመገንባት ላይ የነበሩት አቶ ወንድወሰን ግንባታውን ሲጀምሩ ተስፋ አድርገው የነበሩት የባንክ ብድር ነው፡፡

Read more...

አየር መንገድ የ40 ሚሊዮን ዶላር ብድር ተፈቀደለት

E-mail Print PDF

በጋዜጣው ሪፖርተር

የአፍሪካ ልማት ባንክ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ የ40 ሚሊዮን ዶላር ብድር መፍቀዱ ተገለጸ፡፡

Read more...

አክሲዮን ማኅበሩ በጨረታ ያሸነፈው ቦታ ተሰረዘበት

E-mail Print PDF
User Rating: / 2
PoorBest 

- የድንጋይ መፍጫ ገዝቶ ወደ ሥራ ሊገባ ነው

በዳዊት ታዬ

ሐበሻ ኮንስትራክሽንና ማቴሪያልስና ልማት አክሲዮን ማኅበር ከአንድ ወር በፊት አሸንፎ ሊረከብ የነበረው ቦታ ሲሰረዝበት፣ አንድ የግለሰብ ቦታና በመሥራት ላይ የሚገኝ የድንጋይ መፍጫ ድርጅት ገዝቶ ወደ ሥራ ሊገባ ነው፡፡

Read more...

ፍጥጫ በአዳማ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት!

E-mail Print PDF

በዳዊት ታዬ

የአዳማ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት አንጋፋ ከሚባሉት ንግድ ምክር ቤቶች ውስጥ ተጠቃሽ ነው፡፡ ከአዲስ አበባ ቀጥሎ በንግድ ማዕከልነቷ የምትታወቀው አዳማ ውስጥ የንግድ ምክር ቤት ተመስርቶ ሲሥራ ከ50 ዓመታት በላይ አስቆጥሯል፡፡

Read more...

በወደብ ከስድስት ወር በላይ ለቆዩ ዕቃዎች ቀረጥ መጠየቅ አግባብ አይደለም ተባለ

E-mail Print PDF

‹‹የአገሪቱን ምድር የረገጠ ማንኛውም ዕቃ ቀረጥ ይከፈልበታል››  ገቢናዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን
‹‹በስንፍናችን ለሚወረስብን ዕቃ ጅቡቲዎችን መውቀስ አይገባም››  የማሪታይም ጉዳዮች ባለሥልጣን


በብርሃኑ ፈቃደ

በጅቡቲ ወደብ ስድስት ወርና ከዚያ በላይ የቆዩ ዕቃዎችን መልሶ ወደ ኢትዮጵያ ለማስገባት በተደረገው ስምምነት መሠረት ተሽከርካሪዎችና የተለያዩ ዕቃዎች በብትንም በኮንቴነርም ሆነው መግባት ጀምረዋል፡፡

Read more...

Page 1 of 53

  • «
  •  Start 
  •  Prev 
  •  1 
  •  2 
  •  3 
  •  4 
  •  5 
  •  6 
  •  7 
  •  8 
  •  9 
  •  10 
  •  Next 
  •  End 
  • »