Wednesday, May 22nd

English Version

Error
  • Error loading feed data.

መከባበር ለዲያስፖራው

E-mail Print PDF
User Rating: / 5
PoorBest 

(በጌታቸው ንጋቱ)

ኢትዮጲካ በሚባለው የኢትዮጵያ ሬስቶራንት በዋሽንግተን ዲሲ ነዋሪነቱን ካደረገ ወዳጄ ጋር ስለ አገር ቤት እያወጋን ነበር፡፡ ስለ ፖለቲካው፣ ኢኮኖሚው፣ ቤተሰብና መሰል ጉዳዮች ላይ ሐሳብ እየተለዋወጥን የአገር ቤቱን ቃናና ጣዕም የሚያስታውሰንን ማዕድ እየተቃመስን ወጋችንን ቀጥለናል፡፡

Read more...

በዓል በዲያስፖራው መንደር

E-mail Print PDF
User Rating: / 4
PoorBest 

(በምሕረት ሞገስ)

በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የኢትዮጵያውያንን የበዓል ቀናት በአቆጣጠር ልዩነት የተነሳ በዕለቱ ለማክበር አይችሉም፡፡ ሆኖም ግን የበዓል ቀኑ ቢያልፍም በዓሉ በዋለበት ሣምንት ያለውን ቀጣይ እሁድ በዓል አድርጎ የማክበሩ ባህል በአብዛኞቹ ኢትዮጵያውያን ዘንድ የተለመደ ነው፡፡

Read more...

‹‹ሁልጊዜ የሚያምረኝ ከተማ ይህ ነው››

E-mail Print PDF
User Rating: / 2
PoorBest 

(በምሕረት ሞገስ)

ከባለቤታቸው ጋር በመሆን ትውልድ አገራቸው ኢትዮጵያ ለመመለስ የወሰኑት የዛሬ ስምንት ዓመት ነው፡፡  ውጭ የተወለዱት ልጆቻቸውም የኢትዮጵያዊነት ባህላቸውንና ቋንቋቸውን ማወቅ እንዳለባቸው አምነውበት ነበር፡፡

Read more...

ዲያስፖራው የመረጃ ክፍተት አለበት

E-mail Print PDF
User Rating: / 8
PoorBest 

(በምሕረት ሞገስ)

ኢትዮጵያ ገብተው ንብረት ለማፍራትና ለመሥራት የሚፈልጉ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ከቤተሰብ ወይም ከጓደኛ ባለፈ መረጃ የሚያገኙበት የተጠናከረ መረብ የለም፡፡

Read more...

‹‹እንደ ኮሌጅ ተማሪ እየተለማመድኩ ነው››

E-mail Print PDF
User Rating: / 4
PoorBest 

(በምሕረት ሞገስ)

‹‹አባቴ ደጃዝማች አእምሮ ሥላሴ አበበ የቀድሞው የገሞ ጎፋ ጠቅላይ ግዛት እንደራሴ በነበሩበት ወቅት ለአርባ ምንጭ ከተማ ያደርጉ የነበረው የመሠረተ ልማት እንቅስቃሴ እኔ ዛሬ ለአገሬ ለምሠራው ሥራ መነሻና ጥንካሬ ሆኖኛል፡፡

Read more...

‹‹ወጣት ዲያስፖራዎች እንደ እስራኤላውያኑ የሚሆኑበት ጊዜ አሁን ነው፤ እናሳትፋቸው›› አቶ አክሎግ ገ/ማርያም

E-mail Print PDF
User Rating: / 4
PoorBest 

(በምሕረት ሞገስ)

‹‹እስራኤላውያን በምንም አይነት ጉዳይ ተጠያቂ ሲሆኑና ጥቅማቸው ሲነካ ሆ! ብለው የሚነሱ ዲያስፖራዎች አሉዋቸው፡፡ መቶ በመቶ እንኳን ጥፋተኛ ሆነው ቢገኙ በየአገሩ በስልጣን ላይ ያሉ ዜጎቻቸው ይከላከላሉ፡፡

Read more...

ዲያስፖራዎችን በአቅም ግንባታው ለማሳተፍ በአሜሪካ ውይይት ተደረገ

E-mail Print PDF
User Rating: / 7
PoorBest 

- ምሁራኑ የእውቀት ሽግግር ለማድረግ ፍላጎታቸውን አሳይተዋል

(በምሕረት ሞገስ)

ምሁራን ዲያስፖራዎች በአቅም ግንባታና በእውቀት ሽግግር ዙርያ እንዲሳተፉ ከምሁራኑ ጋር በአሜሪካ ውይይት ማድረጉን የአቅም ግንባታ ሚኒስቴር በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ማስተባበርያ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ፡፡

Read more...

የዲያስፖራውን ተሳትፎ ለማስቀጠል

E-mail Print PDF

(በታደሰ ገብረ ማርያም)

ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን አገራቸው ገብተው በልማቱ በስፋት እንዳይንቀሳቀሱ ከሚያደርጓቸው ምክንያቶች አንዱ ከትውልድ አገራቸው ገብተው እንዴት ማልማት እንደሚችሉ የተሟላ መረጃ አለማግኘታቸው ነው፡፡

Read more...

"ትምህርትን ከማስፋፋት ወደ ጥራት የምንመጣበት ጊዜ አሁን ነው"

E-mail Print PDF
User Rating: / 9
PoorBest 

(በምሕረት ሞገስ)

"በደርግ ጊዜ በሱዳን አድርጋ የወጣች ልጅ እንደነገረችኝ በጫካ ውስጥ ሲሄዱ በውኃ ጥም ተሰቃይተው ነበር፡፡ ያገኙትን የኩሬ ውኃም ጠጥተዋል፡፡

Read more...

Page 4 of 8