Monday, October 2, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹መንግሥት ሕግ ያስከብር ማለት መንግሥት ሕግ እየጣሰ ዜጎችን ያሸብር ማለት አይደለም››

‹‹መንግሥት ሕግ ያስከብር ማለት መንግሥት ሕግ እየጣሰ ዜጎችን ያሸብር ማለት አይደለም››

ቀን:

የሕዝብ እንደራሴው አቶ ክርስቲያን ታደለ፣  በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 1ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 13ኛ መደበኛ ስብሰባውን ሰኔ 7 ቀን 2014 ዓ.ም. ሲያካሂድ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ ጥያቄ ባቀረቡበት ወቅት የተናገሩት፡፡ የፓርላማው የመንግሥት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢው አቶ ክርስቲያን፣ ሕግ ማስከበር ሲባል ዜጎች በአገራቸው በማንነታቸው ቤተኛና ባይተዋር ሳይደረጉ የሚኖሩባት ሰላማዊ አገር መፍጠር ብቻ ሳይሆን ለደረሰ ጥፋትም ተጠያቂነት ማስፈን ሲቻል ነውም ብለዋል። ባለፉት አራት ዓመታት ንጹኃን ዜጎች ላይ ያለመታከት የጅምላ ግድያና ማፈናቀል ሲፈፀም፣ የመንግሥት ያለህ ስንል የኖርነው፣ ሕግ ማስከበር የመንግሥትነት ሥነ ፍጥረት መሆኑን ስለምንረዳ ነው ያሉት እንደራሴው፣ ይሁንና መንግሥት ሕግ የማስከብር መብት ብቻ ሳይሆን ግዴታ አለበት ሲባል ማስከበርና መጠበቅ ያለበትን ሕግ የመጣስና የማፍረስ መብት አለው፣ ይኑረው ማለት አይደለም ሲሉ በአፅንዖት ተናግረዋል።

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ተመድንና ዓለም አቀፋዊ ሕግን ከእነ አሜሪካ አድራጊ ፈጣሪነት እናድን!

በገነት ዓለሙ በእኔ የተማሪነት፣ የመጀመርያ ደረጃ ተማሪነት ጊዜ፣ የመዝሙር ትምህርት...

የሰላም ዕጦትና የኢኮኖሚው መንገራገጭ አንድምታ

በንጉሥ ወዳጅነው ፍራንክ ቲስትልዌይት የተባሉ አሜሪካዊ ጸሐፊ ‹‹The Great Experiment...

ድህነት የሀብት ዕጦት ሳይሆን ያለውን በአግባቡ ለመጠቀም አለመቻል ነው

በአንድነት ኃይሉ ድህነት ላይ አልተግባባንም፡፡ ብንግባባ ኖሮ ትናንትም ምክንያት ዛሬም...