Thursday, September 21, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅከክፍለ አኅጉራዊው ፌስቲቫል ገጽታ

ከክፍለ አኅጉራዊው ፌስቲቫል ገጽታ

ቀን:

የምሥራቅ አፍሪካ የጥበባትና ባህል ፌስቲቫል በአዲስ አበባ ከተማ ከሰኔ 7 ቀን 2014 ዓ.ም. ጀምሮ በልዩ ልዩ ዝግጅቶች እየተከናወነ ቆይቶ ዛሬ እሑድ ሰኔ 12 ቀን ይቋጫል፡፡ ደቡብ ሱዳን፣ ዑጋንዳና ሶማሊያን ጨምሮ ሌሎችም በፌስቲቫሉ ተሳትፈዋል፡፡ ከአገር ውስጥ የተለያዩ ክልሎች የባህል ቡድኖች ትርዒታቸውንም አቅርበዋል፡፡ ከውጭ የመጡት ልዑካን ብሔራዊ ሙዚየምና የኦሮሞ ባህል ማዕከልንም ጎብኝተዋል። ፎቶዎቹ የፌስቲቫሉን ልዩ ልዩ ገጽታዎች ያሳያሉ፡፡

ከክፍለ አኅጉራዊው ፌስቲቫል ገጽታ | Ethiopian Reporter | ሪፖርተር

ከክፍለ አኅጉራዊው ፌስቲቫል ገጽታ | Ethiopian Reporter | ሪፖርተር

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን ሪፖርት ምን ይዟል?

ለአሜሪካ ድምፅ አማርኛ ዝግጅት የስልክ አስተያየት የሰጡ አንድ የደንበጫ...

መንግሥት በአማራ ክልል ለወደሙ የአበባ እርሻዎች ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአማራ ክልል የተፈጠረው ግጭትና አለመረጋጋት በቢዝነስ...

አምናና ዘንድሮ!

እነሆ መስከረም ጠብቶ በአዲስ መንፈስ ተሞልተን መንገድ ጀምረናል። ‹‹አዲስ...