Tuesday, November 28, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹የወደፊት ዕጣ መወሰን የሚችሉ ጠንካራ ዜጎችን ለማፍራት የትምህርት ጥራት ስብራትን መጠገን ያስፈልጋል››

‹‹የወደፊት ዕጣ መወሰን የሚችሉ ጠንካራ ዜጎችን ለማፍራት የትምህርት ጥራት ስብራትን መጠገን ያስፈልጋል››

ቀን:

የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር)፣የኢትዮጵያን የትምህርት ጥራት ችግሮችን ለመፍታት በቀጣይ አምስት ዓመታት መደረግ ባለባቸው ጉዳዮች ላይ ከዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ ጋር በተወያዩበት ወቅት የተናገሩት፡፡ ሚኒስትሩ በአገሪቱ ሲተገበር የነበረው የትምህርት ሥርዓት፣ የትምህርት ተቋማትን በማስፋፋት ላይ እንጂ ጠንካራ ዜጋን ማፍራት በሚችሉ ምሁራንና የትምህርት ግብዓቶችን ማሟላት ላይ ያተኮረ አለመሆኑ ለትምህርት ጥራቱ ውድቀት ምክንያት ስለመሆኑም ጠቅሰዋል። እየተስተዋለ ያለው የትምህርት ጥራት ስብራትና ውድቀት ለአገር ውድቀት ምክንያት ሊሆን እንደሚችል ያመለከቱት ሚኒስትሩ፣ ለዚህም ምክንያት ናቸው የተባሉ ጉዳዮችን የመለየት ሥራዎች እየተሠሩ መሆናቸውንም ሳይገልጹ አላለፉም፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ለሲኒመር ትሬዲንግ አ/ማ አባላት በሙሉ የጠቅላላ ጉባኤ የስብሰባ ጥሪ

ለሲኒመር ትሬዲንግ አ/ማ አባላት በሙሉ የጠቅላላ ጉባኤ የስብሰባ ጥሪ ሲኒመር ትሬዲንግ...

የባህር በር በቀጣናዊ ተዛምዶ ውስጥ

በበቀለ ሹሜ መግቢያ በ2010 ዓ.ም. መጋቢት ማለቂያን ይዞ ዓብይ አህመድ በጠቅላይ...

ሥጋት ያስቀራል ተብሎ የሚታሰበው የጫኝና አውራጅ መመርያ

በአዲስ አበባ ከተማ በሕገወጥ መልኩ በመደራጀት ማኅበረሰቡ ላይ እንግልትና...

ማወቅ ወይስ አለማወቅ – ድፍረት ወይስ ፍርኃት?

በአሰፋ አደፍርስ ወገኖቼ ፈርተንም ደፍረንም የትም አንደርስምና ለአገራችን ሰላምና ክብር...