Monday, December 4, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
- Advertisement -

ፌርማታ ፅሁፎች

የዛሬ ነገ ባዮች ፍዳ

ትኩስ ፅሁፎች

በቫንኩቨር ሳን ጋዜጣ ላይ የተጠቀሰ አንድ ጥናት ‹‹ዛሬ ነገ እያሉ ሥራን ማዘግየት ሊያሳምም ይችላል›› ይላል፡፡ በቅርቡ በቶሮንቶ፣ ካናዳ በተደረገ የአሜሪካ ሥነ አእምሮ ማኅበር ጉባኤ ላይ 200 የሚያክሉ የካናዳ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ላይ የተደረገ የጥናት ውጤት ‹‹መሥራት ያለባቸውን ሥራ ዛሬ ነገ እያሉ የሚያዘገዩ ሰዎች በዚህ ድርጊታቸው ምክንያት በራሳቸው ላይ ከፍተኛ የሆነ ጭነት ስለሚያስከትሉ ከሌሎቹ የበለጠ ከጭንቀት ጋር ተዛምዶ ባላቸው በሽታዎች እንደሚጠቁ አረጋግጧል፡፡ … የፈተናው ቀን እየቀረበ ሲመጣ በዛሬ ነገ ባዮቹ ላይ የሚደርሰው ውጥረት እያየለ ይሄዳል፡፡ በግድ የለሽነት ያሳለፉት ጊዜ በራስ ምታት፣ በወገብ በሽታ፣ በጉንፋን፣ በእንቅልፍ እጦትና በተለያዩ አለርጂዎች ይተካል፡፡ ከሌሎቹ የበለጠ በመተንፈሻ አካላት ችግሮች፣ በተለያዩ ኢንፌክሽኖችና ራስ ምታቶች ተጠቅተዋል፡፡››

  • ንቁ መጽሔት (ሚያዝያ 2002)
- Advertisement -
- Advertisement -

ተጨማሪ ለማንበብ

በብዛት የተነበቡ ፅሁፎች