ሦስት ጓደኛሞች ምግብ ሊበሉ ሆቴል ይገቡና ሁለቱ እጃቸውን ሲታጠቡ፣ ጋብሮቩ ውድ የሆኑትን የምግብ ዓይነቶች ከዝርዝሩ ላይ በፍጥነት ይሰርዝ ጀመር፡፡
የሆቴሉ ባለቤት፣ በድርጊቱ ተገርመው አፍጠው ሲመለከቱትም ‹‹ሒሳቡን የምከፍለው እኔ ነኛ!›› አላቸው፡፡
- አረፈዓይኔ ሐጎስ፣ ‹‹ቀልዶች ከጋብሮቮ ምድር›› (1979)
ሦስት ጓደኛሞች ምግብ ሊበሉ ሆቴል ይገቡና ሁለቱ እጃቸውን ሲታጠቡ፣ ጋብሮቩ ውድ የሆኑትን የምግብ ዓይነቶች ከዝርዝሩ ላይ በፍጥነት ይሰርዝ ጀመር፡፡
የሆቴሉ ባለቤት፣ በድርጊቱ ተገርመው አፍጠው ሲመለከቱትም ‹‹ሒሳቡን የምከፍለው እኔ ነኛ!›› አላቸው፡፡