Wednesday, October 4, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹የታላቁ ህዳሴ ግድብ ጉዳይ ፈፅሞ ሊጣስ የማይችል ቀይ መስመር ነው››

‹‹የታላቁ ህዳሴ ግድብ ጉዳይ ፈፅሞ ሊጣስ የማይችል ቀይ መስመር ነው››

ቀን:

ታዋቂው የሶማሊያ ኢማም፣ መምህር፣ የማኅበራዊ፣ የባህልና የፖለቲካ ተንታኝ ሼክ አብዲ ሂርሲ የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ መሐመድ በግብፅ ያደረጉትን ጉብኝት አስመልክቶ በትዊተር ገጻቸው ካጋሩት የተወሰደ፡፡ ሼክ አብዲ ሂርሲ የግብፅ ፕሬዚዳንት አብዱልፈታህ አልሲሲና የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ መሐመድ፣ በታላቁ የህዳሴ ግድብ የውኃ ሙሌትና አስተዳደር ላይ አሳሪ የሆነ ስምምነት መደረግ እንዳለበት መስማማታቸውን በግብፅ ሚዲያዎች መዘገቡን በተመለከተ፣ ‹‹የታላቁ ህዳሴ ግድብ ጉዳይ ፈፅሞ ሊጣስ የማይችል ቀይ መስመር ነው፡፡ ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ መሐመድ ዘገባውን በግልጽ በመቃወም ሶማሊያ በታላቁ ህዳሴ ግድብ ላይ ወገናዊነት እንደሌላት ተዓማኒነት ያለው መግለጫ መስጠት አለባቸው፤›› ብለዋል፡፡ በምሥሉ ላይ የሚታዩት የግብፅና የሶማሊያ ፕሬዚዳንቶች ሰሞኑን ካይሮ ውስጥ ጋዜጣዊ መግለጫ ሲሰጡ ነው፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

[ክቡር ሚኒስትሩ ወደ መኖሪያ ቤታቸው ሲገቡ ባለቤታቸው በቴሌቪዥን የሚተላለፈውን ዜና በመገረም እየተመለከቱ አገኟቸው]

ምንድነው እንዲህ ቀልብሽን የሳበው? ስለሰላም ኖቤል ሽልማት ዜና እየተመለከትኩ ነበር። እና...

የወሎ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ መመሥረትና የአማራ ክልል ጥያቄ

አማራ የኢሕአዴግ አንዱ መሥራችና አጋር ከሆነው ብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ...

የሽንኩርት ዋጋ ሰማይ የነካበት ምክንያት ምንድነው?

ባለፉት ሁለትና ሦስት ሳምንታት የሸማቾችን ኪስ ካስደነገጡ መሠረታዊ ከሚባሉ...

የአዲስ አበባ ንግድ ምክር ቤት ኤግዚቢሽን ማዕከልን እንዲያስተዳድር የተሰጠው ኮንትራት ለምን ተቋረጠ?

በአዲስ አበባ ከተማ ለንግድ ትርዒት ዝግጅት ብቸኛ በመሆን የሚጠቀሰው...