Monday, October 2, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹ምዕራባውያን አፍሪካውያንን ለማዘዝ የሚያሳዩት ፍላጎት ተቀባይነት የለውም››

‹‹ምዕራባውያን አፍሪካውያንን ለማዘዝ የሚያሳዩት ፍላጎት ተቀባይነት የለውም››

ቀን:

የደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ናሌዲ ፓንደር የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከንን ተቀብለው ካነጋገሩ በኋላ፣ ሁለቱም በጋራ ከሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ የተወሰደ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሯ ፓንደር አገራቸው ደቡብ አፍሪካ በዩክሬን፣ በቻይና፣ በእስራኤልና በፍልስጥኤም ጉዳዮች ከአሜሪካ ጋር በግልጽ የሚታይ ልዩነት እንዳላትም አስታውቀዋል፡፡ ‹‹በአውሮፓና በሌላ ሥፍራ ከሚገኙ የተወሰኑ አጋሮቻችን ጋር ስንነጋገር የአዛዥነትና የተቆጣጣሪነት ስሜት እንዳለ እንረዳለን፡፡ ከዚያም አልፎ ተርፎ ለእኛ አፍሪካውያን ስለዴሞክራሲ ትምህርት ሊሰጡን የሚፈልጉም አሉ፡፡ ከዚህና ከዚያኛው እንደንመርጥም ይነገረናል…›› ሲሉ ወቀሳ አቅርበዋል፡፡ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ብሊንከን በሦስት የአፍሪካ አገሮች የሚያደርጉትን ጉብኝት በደቡብ አፍሪካ ሲጀምሩ ነው፣ ይህንን ዓይነቱ ጠንከር ያለ ንግግር ከደቡብ አፍሪካዋ ወይዘሮ የጠበቃቸው፡፡ በምሥሉ ላይ የሚታዩት ሁለቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ናቸው፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ተመድንና ዓለም አቀፋዊ ሕግን ከእነ አሜሪካ አድራጊ ፈጣሪነት እናድን!

በገነት ዓለሙ በእኔ የተማሪነት፣ የመጀመርያ ደረጃ ተማሪነት ጊዜ፣ የመዝሙር ትምህርት...

የሰላም ዕጦትና የኢኮኖሚው መንገራገጭ አንድምታ

በንጉሥ ወዳጅነው ፍራንክ ቲስትልዌይት የተባሉ አሜሪካዊ ጸሐፊ ‹‹The Great Experiment...

ድህነት የሀብት ዕጦት ሳይሆን ያለውን በአግባቡ ለመጠቀም አለመቻል ነው

በአንድነት ኃይሉ ድህነት ላይ አልተግባባንም፡፡ ብንግባባ ኖሮ ትናንትም ምክንያት ዛሬም...