Friday, September 22, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሁለተኛ ተርባይን ኃይል ማመንጨት መጀመር

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሁለተኛ ተርባይን ኃይል ማመንጨት መጀመር

ቀን:

ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ ከቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸውና ከመንግሥት ከፍተኛ አመራሮች ጋር ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሁለተኛ ተርባይን ኃይል ማመንጨት መጀመሩን በማስመልከት በጉባ የተገኙት ነሐሴ 5 ቀን 2014 ዓ.ም. ነው። ለመላው ኢትዮጵያውያን የ‹‹እንኳን ደስ አለን›› መልዕክት ያስተላለፉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ፣ በሥራው በመረባረብ ላይ ለሚገኙም የላቀ ምሥጋና አቅርበዋል። አገርን ለቀጣዩ ትውልድ ለማውረስ በፀና መሠረት ላይ ማቆምና ማስቀጠል የዚህ ትውልድ ኃላፊነት መሆኑንም አሳስበዋል። ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ 13 ተርባይኖች ያሉት ሲሆን፣ በዕለቱ ኃይል ማመንጨት የጀመረው ‹‹ዩኒት ዘጠኝ›› የሚባለው ነው፡፡ ሥራ የጀመረው ይህ ተርባይን 375 ሜጋ ዋት ኃይል የማመንጨት አቅም አለው፡፡

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሁለተኛ ተርባይን ኃይል ማመንጨት መጀመር | Ethiopian Reporter | ሪፖርተር

(ፎቶ ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ማኅበራዊ ትስስር ገጽ)

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሁለተኛ ተርባይን ኃይል ማመንጨት መጀመር | Ethiopian Reporter | ሪፖርተር

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን ሪፖርት ምን ይዟል?

ለአሜሪካ ድምፅ አማርኛ ዝግጅት የስልክ አስተያየት የሰጡ አንድ የደንበጫ...

መንግሥት በአማራ ክልል ለወደሙ የአበባ እርሻዎች ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአማራ ክልል የተፈጠረው ግጭትና አለመረጋጋት በቢዝነስ...

አምናና ዘንድሮ!

እነሆ መስከረም ጠብቶ በአዲስ መንፈስ ተሞልተን መንገድ ጀምረናል። ‹‹አዲስ...