Monday, September 25, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ኪንና ባህልአራተኛው ‹‹የሆሄ የሥነ ጽሑፍ›› ሽልማት

አራተኛው ‹‹የሆሄ የሥነ ጽሑፍ›› ሽልማት

ቀን:

በተለያዩ የሥነ ጽሑፍ ሥራዎች ብልጫ ለሚያገኙ ዕውቅና የሚሰጥበት የሆሄ የሥነ ጽሑፍ ሽልማት ነሐሴ 30 ቀን 2014 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ባህልና ቴአትር አዳራሽ ለአራተኛ ጊዜ ተካሂዷል።

‹‹ለጥበብ ዳበራ! ለዕውቀት ጎታ!’›› በተሰኘ መሪ ቃል የተዘጋጀው ዓመታዊው የሥነ ጽሑፍ ሽልማት በ2011 ዓ.ም. ለሕትመት ከበቁ መጻሕፍት መካከል ብልጫ ያገኙት በልቦለድ፣ በአጭር ልቦለድ፣ በግጥም፣ በልጆች መጽሐፍ፣ በግለ ታሪክ፣ በምርምር ዘርፍ የተዘጋጁ ይገኙበታል፡፡ በሥነጽሑፍ የሕይወት ዘመን ባለውለታ የሕይወት ዘመን ተሸላሚና ሦስት ለሥነ ጽሑፍ አስተዋፅኦ ያበረከቱ ተቋማትም ዕውቅና ተሰጥቷቸዋል።

በማኅበራዊ ዲጂታል ሚዲያ መጻሕፍትን ለአንባቢያን በማዳረስ፣ ሥነ-ጽሑፍን ለማኅበራዊ ግልጋሎት በማዋልና ለአካል ጉዳተኞች አካታች ፕሮግራም በማካሄድ ላቅ ያለ ተግባር የፈጸሙም ተሸልመዋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የቤት ባለንብረቶች የሚከፍሉትን ዓመታዊ የንብረት ታክስ የሚተምን ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጀ

በአዋጁ መሥፈርት መሠረት የክልልና የከተማ አስተዳደሮች የንብረት ታክስ መጠን...

እንደ ንብረት ታክስ ያሉ ወጪን የሚያስከትሉ አዋጆች ከማኅበረሰብ ጋር ምክክርን ይሻሉ!

የመንግሥትን ገቢ በማሳደግ ረገድ አስተዋጽኦ እንዳላቸው የሚታመኑት የተጨማሪ እሴት...

ለዓለምም ለኢትዮጵያም ሰላም እንታገል

በበቀለ ሹሜ ያለፉት ሁለት የዓለም ጦርነቶች በአያሌው የኃያል ነን ባይ...