Monday, December 4, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅ‹‹ዕንቁ የመሰለ አበባ››

‹‹ዕንቁ የመሰለ አበባ››

ቀን:

በወርኃ መስከረም መሬቷ በአደይ አበባ አሸብርቃ ስለምትታይና በተለይም ዕንቁ የመሰለ አበባ ስለምታወጣ መሬቷን ዕንቁጣጣሽ፣ ዕንቁ የመሰለ አበባ አስገኘሽ ለማለት ዕንቁጣጣሽ መባሏን የቅርስ ባለሙያው መምህር ዓለሙ ኃይሌ ይገልጻሉ፡፡ አያይዘው አቧራ፣ ቡላ የነበረው መሬት በዝናቡ ኃይል ለምልሞ ተመልከቱኝ፣ ተመልከቱኝ የምትል ያሸበረቀች፣ አበባ የተንቆጠቆጠች ሆነች የሚል ለዕንቁጣጣሽ ስያሜ መነሻ ሊሆን እንደሚችል ይጠቁማሉ፡፡ ገጣሚና ሠዓሊ ገብረ ክርስቶስ ደስታ በግጥሙ የመስከረም መባቻን እንዲህ ገልጿታል፡፡

ኢዮሃ! አበባ ፈነዳ

ፀሐይ ወጣ ጮራ።

ዝናም ዘንቦ አባራ።

ዛፍ አብቦ አፈራ።

ክረምት መጣ ሄደ

 ዘመን ተወለደ።

ዓለም አዲስ ሆነ።

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

በዓለም አቀፍ ደረጃ ሕይወታቸውን በኤድስ ምክንያት ላጡ ሰዎች 35ኛ ዓመት መታሰቢያ

ያለፍንበትን እያስታወስን በቁርጠኝነት ወደፊት እንጓዝ - በኧርቪን ጄ ማሲንጋ (አምባሳደር) በየዓመቱ...

እዚያ ድሮን… እዚህ ድሮን…

በዳንኤል ካሳሁን (ዶ/ር) ተዓምራዊው የማዕበል ቅልበሳ “በሕግ ማስከበር” ዘመቻው “በቃ የተበተነ...

ለፈርጀ ብዙ የማንነት ንቃተ ህሊናችን የሚጠቅሙ ጥቂት ፍሬ ነገሮች

በበቀለ ሹሜ ከጨቅላነት ጅምሮ ያለ የእያንዳንዳችን የሰብዕና አገነባብ ከቤተሰብ እስከ...