Friday, December 8, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹ኢትዮጵያን ማጥቃት ማለት አፍሪካን ማዳከም ነው››

‹‹ኢትዮጵያን ማጥቃት ማለት አፍሪካን ማዳከም ነው››

ቀን:

አምባሳደር ተፈራ ሻውል፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት በኢትዮጰያ ጉዳይ በተደጋጋሚ እያሳየ ያለውን አቋም አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ የተናገሩት፡፡ ኢትዮጵያ የአፍሪካ ነፃነት ምልክት ነች ያሉት አምሳደሩ፣ ‹‹አለማጎንበሳችንና አለመታዘዛችን ያማቸዋል፡፡ ኢትዮጵያን እንደ ምንም ብሎ ማሸነፍ ማለት አፍሪካን በሙሉ ወደ አፋቸው ሥር እንዳስገቡ ነው የሚያምኑት፤ ይህ ደግሞ የማይደረግ ነው፤›› ሲሉም አክለውበታል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ታዋቂው የኤሌክትሮኒክስ ብራንድ አይቴል የስትራቴጂ ለውጥ አካል የሆነውን አዲስ አርማ እና መለዮ ይፋ አደረገ።

በአለማችን ታዋቂ ከሆኑት የኤሌክትሮኒክስ ብራንዶች መካከል አንዱ የሆነው እና...

የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ጥሪ ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ

ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ የሸገር አነስተኛ የፋይናንስ...

[የክቡር ሚኒስትሩ ጸሐፊ፣ የሌላ ሚኒስትር ጸሐፊ ከሆነችው የቅርብ ወዳጇ ጋር በስልክ እየተጨዋወቱ ነው]

አንቺ ግን ምን ሆነሽ ነው? ጠፋሁ አይደል? ጠፋሁ ብቻ?! ምን ላድርግ ብለሽ...

በሱዳን ላይ ያጠላው የመከፋፈል ዕጣና ቀጣናዊ ተፅዕኖው

የሱዳን ጦርነት ስምንተኛ ወሩን እያገባደደ ይገኛል፡፡ ጄኔራል አብዱልፈታህ አልቡርሃን...