Saturday, December 9, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹ኢትዮጵያ ያላትን የቅርስ ሀብት የሚመጥን ሙዚየም የላትም››

‹‹ኢትዮጵያ ያላትን የቅርስ ሀብት የሚመጥን ሙዚየም የላትም››

ቀን:

ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ፣ ‹‹በብሔራዊ ሙዚየም›› በተካሄደው የቅርሶች ዓውደ ርዕይ መክፈቻ ላይ የተናገሩት፡፡ ፕሬዚዳንቷ አገሪቷ ያላትን የቅርስ ሀብት ዓይነት፣ ስብጥርና ክምችት የሚመጥን ሙዚየም መገንባት አስፈላጊ መሆኑን አጽንዖት ሰጥተውበታል፡፡ የሚገነባው ሙዚየምም በቅርስ ጥናትና ጥበቃ የስብስብ ክፍል የሚገኙ ዘመን ያስቆጠሩ የአርኪዮሎጂ ግኝት ስብስቦችን ለመጠበቅ፣ ለማኅበረሰቡ ለማሳወቅና ለማስጎብኘት ይረዳልም ብለዋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ታዋቂው የኤሌክትሮኒክስ ብራንድ አይቴል የስትራቴጂ ለውጥ አካል የሆነውን አዲስ አርማ እና መለዮ ይፋ አደረገ።

በአለማችን ታዋቂ ከሆኑት የኤሌክትሮኒክስ ብራንዶች መካከል አንዱ የሆነው እና...

የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ጥሪ ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ

ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ የሸገር አነስተኛ የፋይናንስ...

[የክቡር ሚኒስትሩ ጸሐፊ፣ የሌላ ሚኒስትር ጸሐፊ ከሆነችው የቅርብ ወዳጇ ጋር በስልክ እየተጨዋወቱ ነው]

አንቺ ግን ምን ሆነሽ ነው? ጠፋሁ አይደል? ጠፋሁ ብቻ?! ምን ላድርግ ብለሽ...

በሱዳን ላይ ያጠላው የመከፋፈል ዕጣና ቀጣናዊ ተፅዕኖው

የሱዳን ጦርነት ስምንተኛ ወሩን እያገባደደ ይገኛል፡፡ ጄኔራል አብዱልፈታህ አልቡርሃን...