Thursday, December 7, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናየመንግስትና የህወሓት ወታደራዊ አመራሮች ያልተገደበ ሰብዓዊ ዕርዳታ እንዲቀርብ ተስማሙ

የመንግስትና የህወሓት ወታደራዊ አመራሮች ያልተገደበ ሰብዓዊ ዕርዳታ እንዲቀርብ ተስማሙ

ቀን:

የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሐኑ ጁላ እና የህወሓት ጦር አዛዥ ጀኔራል ታደሰ ወረደ በደቡብ አፍሪካ የተደረሰውን ስምምነት መሠረት ያልተገደበ የሰብዓዊ እርዳታ እንዲቀርብ ተስማሙ።

ስምምነቱ በዋናነት ትኩረት ያደረገው በትግራይ ክልል እንዲሁም በአማራና አፋር ክልሎች ያልተገደበ የሰብዓዊ እርዳታ እንዲደርስ ማድረግ ላይ ሲሆን፣ በዚህም ሁለቱ ወገኖች ለሰብዓዊ እርዳታ አቅራቢ ድርጅቶች ኃላፊነታቸውን ያለገደብ እንዲወጡ ማድረግን ጨምሮ የደህንነት ዋስትና ለመስጠት ተስማምተዋል።

በተጨማሪም የህወሓት ተዋጊዎች ትጥቅ ለማስፈታትና መልሶ በማቋቋም ወደ ኅብረተሰቡ እንዲቀላቀሉ ለማድረግ በደቡብ አፍሪካ የተደረሰውን ስምምነት ለመተግበር የሚያስችል ዝርዝር መርሐግብር ለመንደፍ የጋራ ኮሚቴ ለማቋቋም ተስማምተዋል።

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ታዋቂው የኤሌክትሮኒክስ ብራንድ አይቴል የስትራቴጂ ለውጥ አካል የሆነውን አዲስ አርማ እና መለዮ ይፋ አደረገ።

በአለማችን ታዋቂ ከሆኑት የኤሌክትሮኒክስ ብራንዶች መካከል አንዱ የሆነው እና...

የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ጥሪ ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ

ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ የሸገር አነስተኛ የፋይናንስ...

[የክቡር ሚኒስትሩ ጸሐፊ፣ የሌላ ሚኒስትር ጸሐፊ ከሆነችው የቅርብ ወዳጇ ጋር በስልክ እየተጨዋወቱ ነው]

አንቺ ግን ምን ሆነሽ ነው? ጠፋሁ አይደል? ጠፋሁ ብቻ?! ምን ላድርግ ብለሽ...

በሱዳን ላይ ያጠላው የመከፋፈል ዕጣና ቀጣናዊ ተፅዕኖው

የሱዳን ጦርነት ስምንተኛ ወሩን እያገባደደ ይገኛል፡፡ ጄኔራል አብዱልፈታህ አልቡርሃን...