- Advertisement -

ከቡዲዝም ማስታወሻዎች

ለውጥና ተለዋዋጭነት የመጀመርያው የኑሮ ሀቅ ነው። ሁሉም በውልደት በዕድገት በበስባሽነት በሟችነት ተከታታይና ተቀጣጣይ አካሄድ ውስጥ የሚያልፍ ነው። ከለውጥ የሚቀር የለም። ሕይወትም እንዲያ ናት። አዲስ መልክና ቅርፅ እያስፈለጋት ወደፊት ትጓዛለች። እንዲያውም ‹‹ሕይወት ድልድይ ናት፤ ስለዚህ ምንም ቤት አትገንባባት›› ይህን ነው መገንዘብ። ሕይወት የለውጥ ፍሰት ናት። አብሮ ነው መፍሰስ። ለውጡን በብልጠት እታገላለሁ ባይ፤ የለውጡ ሰላባ ነው የሚሆን።

ታዲያ ወዳጄ ሆይ የለውጥ ሕግ ‹‹ነፍስም›› ላይ ይሠራል። ከሰውም ሆነ ከምንም ነገር ውስጥ የማይለወጥ ነገር የለም። ያ ‹‹ስም አልባው›› አንድዬና ባለ እውነታው ብቻ ነው የማይለወጥ። እሱ ከለውጥ በላይ ነው። ግን የሕይወት ሁሏ ነገር፤ ሰውም ሆነ ሌላው የለውጥ ተጋላጭና ተገዥ ነው።

  • ሪፖርተር መጽሔት (1991 ዓ.ም.)
- Advertisement -

በማህበራዊ ሚዲያዎች ይከታተሉን

ከ ተመሳሳይ አምዶች

ስብሐትና ሄምንግዌይ ምንና ምን ናቸው?

ሄምንግዌይ አደንቀዋለሁ ታዲያ ሄምንግዌይ ተደንቆ ስብሐት ሊቀር ነው? ግራጫውን አድንቄ ጠይሙ ሊቀር... እንዴት ተደርጎ? ቀለማቸውና የሚጽፉበት ቋንቋ ይቅርና በሌለው ነገራቸው ሁለቱን ደራሲዎች አንድ ለማድረግ...

መወድስ

እሩቅ ሰው ሰው፣ ባዶ ሰው ስሜ ተዋናይ ነው ይህ ግጥሜን ለሰማህ በረዶ ለበረዶ መብረቅም ለመብረቅ ገዢና ተገዢ እንዳለው ታውቃለህ? ታድያ! በኃጢአተኛው የሚፈርድበት ለፃድቁ ደግሞ በቅን ሚፈርድለት የምጡቅ ኢዮር ሰማይ አምላክ በኢዮር ላይ...

ኅብራዊው ገጽታ

ከአምስት ቀን በፊት በዓለም ዙሪያ ያሉ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ኢትዮጵያን ጨምሮ የገና በዓልን  በየቤተ ክርስቲያናቸው አክብረዋል። ዓለም አቀፍ ሚዲያዎችም በፎቶ አጅበው ዘግበውታል። ፎቶዎቹ በአዲስ...

የብሔራዊ ቤተመንግሥት ሙዚየም ገጽታ

ከሰባት አሠርታት በፊት በመጨረሻው የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ አፄ ኃይለ ሥላሴ (1923-1967) የታነፀው የያኔው ኢዮቤልዩ ያሁኑ ብሔራዊ ቤተ መንግሥት ዘንድሮ ወደ ሙዚየምነት ተሸጋግሯል። በውስጡ...

‹‹የፒያሳ ናፍቆት››

እስከዛሬ ከአዲስ አበባ እንጂ ከኢትዮጵያ ወጥቼ አላውቅም፡፡ ቪዛ አጥቼ እንዳይመስልህ፡፡ የፒያሳን ናፍቆት ስለማልችለው ነው፡፡ ዲቪ የማልሞላው ለምን ይመስልሃል? አስር ብር አጥቼ መሰለህ!? ዲቪ የፒያሳ...

የሰው ለሰው ተፈራርቶ

ጥረት ግረት ለማግኘት ነው ዓላማው አግኝቶ ለመፍራት እንዳይረግፍ ያገኙት ከጅ በነጣቂ እጅ፡፡ የፈሩትም አልቀረ ንግርት እያከበረ፡- አገኞች አጡ ተነጥቀው፤ አጦች አገኙ ነጥቀው፤ እነሱም ሊፈሩ በተራቸው በር እንደቀረቀሩ ኑሩዋቸው፡፡ - ሰይፉ መታፈሪያ ፍሬው (1970)

አዳዲስ ጽሁፎች

[ክቡር ሚኒስትሩ ቀኑን ሙሉ ከዋሉበት የሥራ አስፈጻሚ ስብሰባ ወደ መኖሪያ ቤታቸው ተመልሰው ከባለቤታቸው ጋር እያወጉ ነው]

የምን ስብሰባ ላይ ዋልኩ ነበር ያልከኝ? የሥራ አስፈጻሚ። የምን ሥራ አስፈጻሚ? የገዥው ሥራ አስፈጻሚ። ምን ገጥሟችሁ ነው የተሰበሰባችሁት? ለመረጠን ሕዝብ ቃል የገባናቸውን ተግባራት አፈጻጸም የምንገመግምበት የተለመደ ስብሰባ ነው። የገባችሁት ቃል...

ሕወሓትን አጣብቂኝ ውስጥ የከተተው መመርያ

በሁለት አንጃ ተከፍሎ የእርስ በርስ የቃላት ጦርነት ውስጥ የገባው ሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ሕወሓት) ልዩነቱን ትቶ ወደቀድሞው አንድነቱ በመመለስ የሚጠበቅበትን ጠቅላላ ጉባዔ የማድረግ አልያም...

ባንኮች እየፈጸሙት ያለው አቅርቦትንና ፍላጎትን ያላገናዘበ የውጭ ምንዛሪ ግዥ

የውጭ ምንዛሪ ግብይት በገበያ ዋጋ እንዲገበይ የወጣው ሕግ ተግባራዊ መሆን ከጀመረ ከሰባት ወራት በላይ አስቆጥሯል፡፡ ሕጉ ተግባራዊ በተደረገበት የመጀመርያው ቀን የአንድ ዶላር የምንዛሪ ዋጋ...

አሳረኛው ኑሮ!

የዛሬው ጉዞ ከቦሌ ወደ ፒያሳ ይሆን ዘንድ ግድ ሆኗል፡፡ ለምን? በኑሮ  ምክንያት፡፡ የታክሲ መሠለፊያው ወሬ የነዳጅ ጭማሪውን ተከትሎ ስለሚመጣው ተጨማሪ ታሪፍ ነው፡፡ ‹‹የእኛ ኑሮ...

የግለሰቦች ለመብታቸው ኃላፊነት አለመውሰድ ለአገር ያለው አደጋ

በያሬድ ኃይለመስቀል አንድ የማከብረው ኢኮኖሚስት አንድ መጽሐፍ እንዳነብ መራኝና ማንበብ ጀመርኩኝ። ይህንን መጽሐፍ ሳነበው ከዋናው ሐሳብ ወጣ ብሎ ስለ “የነፃ ተጓዦች ሀተታ” (The Free Rider...

‹‹የብድርና ቁጠባ ኅብረት ሥራ ማኅበራትን ኢኮኖሚያዊ አስተዋጽኦ ማጠናከር ያስፈልጋል›› አቶ ፍፁም አብርሃ፣ የአሚጎስ ብድርና ቁጠባ ኅብረት ሥራ ማኅበር መሥራችና ሥራ አስኪያጅ

አሚጎስ የብድርና ቁጠባ ኅብረት ሥራ ማኅበር ከተመሠረተ አሥራ ሁለት ዓመታት ሆኖታል፡፡ በእነዚህ ዓመታት 8,500 አባላትን ማፍራት ችሏል፡፡ አሚጎስ ስለተመሠረተበት ዓላማ፣ እያከናወናቸው ስለሚገኙ ተግባራት፣ የብድርና...
[the_ad id="124766"]

በማህበራዊ ሚዲያዎች ይከታተሉን