Saturday, April 1, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናበንብረት ላይ የሚጣለውን ታክስ ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች እንዲሰበስቡ በጋራ ተወሰነ

በንብረት ላይ የሚጣለውን ታክስ ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች እንዲሰበስቡ በጋራ ተወሰነ

ቀን:

የሕዝብ ተወካዮችና የፌደሬሽን ምክርቤቶች በንብረት ላይ ሊጣል የታሰበውን ታክስ(Property Tax) ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች እንዲሰበስቡ ዛሬ ጥር 3 ቀን2015 ዓም ባደረጉት የጋራ ውይይት ወሰኑ።
 
በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፕላን፣በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ፣ ከፌደሬሽን የድጎማ፣ በጀትና የጋራ ገቢዎች ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ ጋር በጋራ ባቀረቡት “የንብረት ታክስን የመሰብሰብ ስልጣን የፌደራል መንግስት ወይስ የክልል መንግስታትና ከተማ አስተዳደሮች?” በሚለው ላይ በተሰጠ ድምጽ፣ ታክሱን የመሰብሰብ ስልጣን የክልል መንግስታትና የከተማ አስተዳደሮች እንዲሆን በአብላጫ ድምጽ ተወስኗል።
spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ተወግዘው የነበሩ ሦስቱ ሊቀጳጳሳትና 20 ተሿሚ ኤጲስ ቆጶሳት ውግዘት ተነሳ

_ቀሪዎቹ ሦስት ህገወጥ ተሿሚዎች የመጨረሻ እድል ተሰጥቷቸዋል ​ ጥር 14...

በሕወሓት አመራሮች ላይ ተመስርቶና በሂደት ላይ የነበረው የወንጀል ክስ ተቋረጠ

በቀድሞ የትግራይ ክልል ፕሬዚደንት ደብረጽዮን ገብረሚካኤ,(ዶ/ር)ና ባለፈው ሳምንት በተሾሙት...

[የምክር ቤቱ አባል ላቀረቡት ጥያቄ በተሰጣቸው ምላሽ አቤቱታቸውን ለክቡር ሚኒስትሩ እያቀረቡ ነው]

ክቡር ሚኒስትር እየሆነ ያለው ነገር ትክክል ነው? ምነው? ምክር ቤቱም ሆነ...

የጉራጌ የክልልነት ጥያቄ ትኩሳት

ቅዳሜ መጋቢት 16 ቀን 2015 ዓ.ም. በጉራጌ ዞን ወልቂጤ...