Wednesday, March 29, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹ዕርቅ የምናመጣ አይደለንም፣ ዕርቅ የቀጣይ ውጤት ስለሆነ››

‹‹ዕርቅ የምናመጣ አይደለንም፣ ዕርቅ የቀጣይ ውጤት ስለሆነ››

ቀን:

የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር መስፍን አርአያ (ፕሮፌሰር)፣ ከኢፒድ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ የተናገሩት፡፡ ለብዙ ሰው ኮሚሽኑ የዕርቀ ሰላም ኮሚሽን ይመስለዋል ያሉት ኮሚሽነሩ፣ በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል የተጀመረው ሰላም እየተጠናከረ ከሄደ በትግራይ ክልልም ባሉ ዩኒቨርሲቲዎች ቤቶችን እንከፍታለን ብለዋል፡፡ በሀገሪቱ ያሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች በመጀመሪያዎቹ ጊዜያት ኮሚሽኑን ለመቀበል አስቸጋሪ እንደነበር፣ በሒደት በተሠሩ ሥራዎች ከ53 የፖለቲካ ፓርቲዎች ውስጥ ከ40 በላይ ከሚሆኑት ጋር ለመሥራት ተስማምተናል ሲሉም አክለዋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

‹‹ከኦነግ ሸኔ ጋር ያለውን ግጭት በሰላም ለመፍታት ከፍተኛ ፍላጎት አለን›› ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ

መንግሥት ከ‹‹ኦነግ ሸኔ››ጋር ያለውን ግጭት በሰላም ለመፍታት ከፍተኛ ፍላጎት...

ለፋይናንስ ዘርፉ ብቃት ያለው የሰው ኃይል የማፍራት የቤት ሥራን የማቃለል ጅማሮ

የአገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ እያደገ ለመሆኑ ከሚቀርቡ ማስረጃዎች ውስጥ  የግል...

የምድር ባቡርን የሚያነቃቃው የመንግሥት ውሳኔ

በኢትዮጵያ ወደብ አልባነት ላይ የተደመረውን የሎጀስቲክስ ችግር ለመፍታት ግዙፍ...