Saturday, September 30, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅየታጣው የአዲስ አበባ ቀደምት አሻራ

የታጣው የአዲስ አበባ ቀደምት አሻራ

ቀን:

ከአንድ መቶ ሠላሳ ዓመታት በላይ ያስቆጠረችው አዲስ አበባ፣ በምልክትነት በዘመን አሻራነት ልታስቀምጣቸው፣ ከትውልድ ወደ ትውልድ እንዲተላለፉ ማድረግ የሚገባትን  የድሮ ሕንፃዎች በየጊዜው አጥታለች፡፡ አንዱ ከሚያዝያ 27 አደባባይ (አራት ኪሎ) ወደ ፒያሳ በሚወስደው የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ መንገድ፣ የቀድሞው 2ኛ ፖሊስ ጣቢያ አጠገብ የነበረው ሕንፃ ነው፡፡ ጥንታዊው ቤት በ‹‹ልማት ስም›› እስከሚፈርስ ድረስ የዶርዜ ሃይዞ የሽመና ባለሙያዎች ይጠቀሙበት ነበር፡፡

– ፎቶ ሂስቶሪካል ፎቶስ ገጽ

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአማራ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ

እሑድ ጠዋት መስከረም 13 ቀን 2016 ዓ.ም. የፋኖ ታጣቂዎች...

ብሔራዊ ባንክ ለተመረጡ አልሚዎች የውጭ አካውንት እንዲከፍቱ ለመጀመሪያ ጊዜ የፈቀደበት መመርያና ዝርዝሮቹ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ አጠቃቀምንና ተያያዥነት ያላቸው ጉዳዮችን...

እነ ሰበብ ደርዳሪዎች!

ከሜክሲኮ ወደ ዓለም ባንክ ልንጓዝ ነው። ሾፌርና ወያላ ጎማ...