Saturday, September 23, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹ግብርናው ላለመቀየሩ እንደ ትልቅ እንቅፋት የማየው የትምህርት ሥርዓታችን ነው››

‹‹ግብርናው ላለመቀየሩ እንደ ትልቅ እንቅፋት የማየው የትምህርት ሥርዓታችን ነው››

ቀን:

የግብርና ምርምር መሪ ተመራማሪ አዱኛ ዋቅጅራ (ዶ/ር)፣ የኢትዮጵያ ግብርና በአሠራሩም ሆነ ውጤት በማምጣቱ ረገድ የተፈለገውን ያህል አልሆነም ለማለታቸው መንስዔውን ሲገልጹ የተናገሩት፡፡ ከኢፕድ ጋር ቃለ ምልልስ ያደረጉት መሪ ተመራማሪው፣ የትምህርቱ ሥርዓት አገር በቀል ሳይሆን ከሌላ ተወስዶ ነው የተቀመጠው ብለዋል፡፡ የሚያስፈልው አገር በቀል ትምህርት፣ አገር በቀል ባህላዊ አስተዳደር ነው ሲሉም አክለዋል፡፡ ለማደግ የራስን የግብርና አሠራር ዕውቅና ሰጥቶ መነሳት አለበትም ብለዋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን ሪፖርት ምን ይዟል?

ለአሜሪካ ድምፅ አማርኛ ዝግጅት የስልክ አስተያየት የሰጡ አንድ የደንበጫ...

መንግሥት በአማራ ክልል ለወደሙ የአበባ እርሻዎች ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአማራ ክልል የተፈጠረው ግጭትና አለመረጋጋት በቢዝነስ...

አምናና ዘንድሮ!

እነሆ መስከረም ጠብቶ በአዲስ መንፈስ ተሞልተን መንገድ ጀምረናል። ‹‹አዲስ...