Friday, June 2, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናየጉምሩክ ኮሚሽን ባለፉት ስድስት ወራት ከ52 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመቱ የኮንትሮባንድ ምርቶቾን...

የጉምሩክ ኮሚሽን ባለፉት ስድስት ወራት ከ52 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመቱ የኮንትሮባንድ ምርቶቾን በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ

ቀን:

የጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ደበሌ ቃበታ ኮንትሮባንድ ከጊዜ ወደጊዜ አደጋው እየጨመረ መምጣቱን ጠቅሰው፣ ባለፉት ስድስት ወራት የታየው የኮንትሮባንድ እንቅስቃሴ “በጣም አስደንጋጭ ነው” ብለዋል።

ኮሚሽነሩ ይህን የተናገሩት በውጨ ጉዳይ ሚንስትር አዘጋጅነት ምክትል ጠቅላይ ሚንስትርና የውጭ ጉዳይ ሚንስትር አቶ ደመቀ መኮንንን ጨምሮ፣ የክልል ፕሬዝዳንቶችና ሚንስትሮች በተገኙበት በሸራተን አዲስ ዛሬ መጋቢት 11 ቀን 2015 ዓም እየተካሄደ በሚገኘው በኢንቨስትመንት እና ኮንትሮባንድ ንግድ ላይ ያተኮረ ጉባኤ ላይ ነው።

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በአዲስ አበባ በድምቀት ተከበረ

የአዛርባጃን ኤምባሲ  የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በትላንትናው ዕለት አከበረ። ሰኞ...

የመንግሥትና የሃይማኖት ልዩነት መርህ በኢትዮጵያ

እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አገሮች የሃይማኖት ተቋማት አዎንታዊ ሚና የጎላ...

ሐበሻ ቢራ ባለፈው በጀት ዓመት 310 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ

የአንድ አክሲዮን ሽያጭ ዋጋ 2,900 ብር እንዲሆን ተወስኗል የሐበሻ ቢራ...