Friday, June 2, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜና‹‹ከኦነግ ሸኔ ጋር ያለውን ግጭት በሰላም ለመፍታት ከፍተኛ ፍላጎት አለን›› ጠቅላይ ሚኒስትር...

‹‹ከኦነግ ሸኔ ጋር ያለውን ግጭት በሰላም ለመፍታት ከፍተኛ ፍላጎት አለን›› ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ

ቀን:

መንግሥት ከ‹‹ኦነግ ሸኔ››ጋር ያለውን ግጭት በሰላም ለመፍታት ከፍተኛ ፍላጎት እንዳለው ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ደ/ር) ገለጹ።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለቀረበላቸው ጥያቅ በሰጡት ምላሽ ከኦነግ ሸኔ ጋር ያለውን ግጭት በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት በገዥው ብልጽግና ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበር የሚመራ ኮሚቴ መቋቋሙን ገልጸዋል።

የኦሮሚያ ክልል በቅርቡ የገለጸውም ይህንኑ የገዥው ፓርቲ ውሳኔ እንደሆነ ተናግረዋል።

ግጭቱን በሰላም ለመፍታት ከ10 በላይ ሙከራዎች መደረጋቸውን ነገር ግን በኦነግ ሸኔ በኩል ለጥያቄው ምላሽ የሚሰጠው ፖለቲካዊ አመራር ማን እንደሆነ አለመታወቁ አስቸጋሪ ሁኔታ እንደፈጠረ ተናግረዋል።

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በአዲስ አበባ በድምቀት ተከበረ

የአዛርባጃን ኤምባሲ  የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በትላንትናው ዕለት አከበረ። ሰኞ...

የመንግሥትና የሃይማኖት ልዩነት መርህ በኢትዮጵያ

እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አገሮች የሃይማኖት ተቋማት አዎንታዊ ሚና የጎላ...

ሐበሻ ቢራ ባለፈው በጀት ዓመት 310 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ

የአንድ አክሲዮን ሽያጭ ዋጋ 2,900 ብር እንዲሆን ተወስኗል የሐበሻ ቢራ...